ነብዩ ሙሀመድን (ሰ.ዓ.ወ) ከውልደታቸው እስከ ህልፈታቸው ያልተለየችው በረካ
ባሕር ዳር: መስከረም 28/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በረካ በነብዩ ሙሀመድ (ሰ.ዐ.ወ.) አባት አብዱሏህ ቤት ውስጥ ብቸኛዋ አገልጋይ ነበረች።
አብዱሏህ ለንግድ በሄዱበት መሞታቸው ተሰማ፡፡
የነብዩ እናት የባለቤቷን ሞት ከሰማች ጊዜ ጀምሮ እስክትወልድ በረካ አልተለየቻትም ነበር፡፡
ነብዩ ሙሀመድ (ሰ.ዓ.ወ) ሲወለዱ...
የርእሰ መሥተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት!
ባሕር ዳር፡ መስከረም 28/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የመልዕክቱ ሙሉ ቃል፦
እንኳን ለመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
መውሊድ የታላቁ የእስልምና ነቢይ የነብዩ ሙሐመድ የልደት በዓል ነው፡፡ ከመውሊድም...
“ዘረኝነት መጥፎ ሽታ ያለው ነገር ነውና ራቁት”
ባሕር ዳር፡ መስከረም 28/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአንድ ወቅት ነው አሉ፡፡ ነብዩ መሐመድ ከመስጊድ ወደ ቤታቸው ሲሄዱ በመንገዳቸው ላይ አንዲት ፍየል ሞታ አገኙ፡፡ ወደ ተከታዮቻቸውም ዘወር ብለው ሬሳዋ የተነፋፋውን ፍየል በእጃቸው አነሱና "ከመካከላችሁ ይህችን ፍየል...
❝ላትችሏት ኢትዮጵያን አትንኳት❞
መስከረም 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አትንኳት አትችሏትም፣ አትግፏት አትጥሏትም፣ አትግጠሟት አታሸንፏትም፡፡ ስትነኳት ተቆጥተው የሚነሱ፣ እያለሙ የሚተኩሱ፣ ሞትን ንቀው ወደ ጠላት ሠፈር የሚገሰግሱ ጀግና ልጆች አሏት፡፡ ሲገፏት የሚከፋቸው፣ ሲገፏት የሚነዳቸው፣ ሲገፏት እልህና ወኔ የሚተናነቃቸው፣ የአሸናፊነት ግርማን...
ሕዝበ ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር በሀገሪቱ ሰላም እንዲወርድ በመጸለይ፣ አቅመ ደካሞችንና የተፈናቀሉ ወገኖችን በመርዳት ሊሆን...
መስከረም 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የመወሊድ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት 1 ሺህ 497ኛውን የነብዩ መሐመድ የመወሊድ በዓልን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል፡፡
የዘንድሮ የመወሊድ በዓል...








