“የሀገር ምልክት የኾኑትን አርበኞች ማክበርና መደገፍ ይገባል” የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳደር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 11/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ዓመታዊ ግምገማውን በባሕር ዳር እያካሄደ ነው። በመክፈቻው ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳደር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) ጀግኖች አርበኞች የውጪ ወራሪዎችን በራሳቸው ትጥቅና ስንቅ...

“ከጀግኖቹ ሀገር፣ ከበለሳ ሰማይ ሥር”

ጎንደር: ታኅሣሥ 11/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ለጀግንነቱ ልክ የት ይገኛል? ሀገር ተደፈረች ሲባል በጦር ሜዳ ቀድሞት የሚደርስ የት ይኖራል? በተመቸም ባልተመቸም ዘመን ሀገሩን የሚወድ ማንስ ከእርሱ በፊት ቀድሞ ይጠራል? እንደርሱ ተኩሶ መምታት የተሳካላት ከወዴት ይገኛል?...

“ተማሪዎችን በየደረጃው በብሔራዊ ደረጃ መመዘን ሀገራዊ ዝግጅቱን ለመገምገም ያግዛል” ፕሮፌሰር መንገሻ አድማሱ።

ባሕር ዳር : ታኅሣሥ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገር የምትሰራው በተማረ የሰው ሃብት፤ የምትፈርሰው ደግሞ በአግባቡ ባልተቀረጸ ጭንቅላት ነው፡፡ “የተማረ ይግደለኝ” የሚለው የሀገሬው ሰው ብሂል የሚያሳየውም ይኽንኑ ይመስላል፡፡ ያደጉ ሀገራት የእድገታቸው ምስጢር ሲፈተሸ ለትምህርት ያፈሰሱት...

አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለጸች፡፡

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም በሰጡት መግለጫ አንዳሉት የአሜሪካ አፍሪካ ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሚያጠናክሩ ውይይቶችን እያካሄዱ ነው። ጠቅላይ...

የእኛ ሰው በሞሮኮ!

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 05/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከወራት በፊት ባሕር ዳር ባዘጋጀችው 10ኛው ጣና ፎረም ጉባዔ ላይ የተገኙት እውቁ ሞሮኳዊው የፖለቲካል ሳይንስ ፕሮፌሰር ላኢድ ዛግላሚ እንዲህ አሉ “አፍሪካ እንደ አህጉር ራሷን የቻለች ነጻ እና ተፅዕኖ...