“በበጌምድር ያለ ግብር በሰማይ ያለ ዱር”
ባሕር ዳር: ጥር 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ለጀግና ተጨማሪ ስም ማውጣት፤ ለወታደር ማዕረግ መስጠት በጥንታዊቷ ኢትዮጵያ የተለመደ ጀብዱ ቢኾንም፤ ለአንድ አካባቢ ወታደራዊም ኾነ ዘውዳዊ ማዕረግ መስጠት ግን ብዙም የተለመደ አይደለም፡፡ “ራስ ጋይንት” በብዙ አካባቢዎች ባልተለመደ...
“ጃንሜዳን በህብረት ለጥምቀት” በሚል መሪ ቃል የታቦታቱን ማደሪያ የማፅዳት ስነስርዓት ተካሄደ።
ባሕር ዳር: ጥር 05/2015 ዓ.ም (አሚኮ) “ጃንሜዳን በህብረት ለጥምቀት " በሚል መሪ ቃል የታቦታቱን ማደሪያ የማፅዳት ስነስርዓት ተካሄደ።
የፊታችን ረቡዕ እና ሀሙስ ለሚከበሩት የከተራ እና ጥምቀት በዓል በጃንሜዳ የታቦታቱን ማደሪያ የእስልምና እና ክርስትና...
ʺበላይ ዘለቀ- ጠላት የበረገገለት፣ ወገን የተመካበት”
ባሕር ዳር: ጥር 05/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገሩን ከአብራኩ ክፋይ አስበልጦ ወደዳት፣ ሀገሩን ከግራ ጎኑ አስቀዳማት፣ ሀገሩን ከወገን ዘመዶቹ አላቃት፣ ኢትዮጵያን በመከራ ውስጥ ኾኖ አፈቀራት፣ ለፍቅሯ ግለት በዱር በገደል ተመላለሰላት፣ በበረሃ ተንከራተተላት፣ ወንድም...
ሐሰተኛ መታወቂያ በማዘጋጀት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አባል ነን በሚሉ አጭበርባሪ ግለሰቦች ላይ እርምጃ...
ባሕርዳር፡ ጥር 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሐሰተኛ መታወቂያ በማዘጋጀት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የሌሎች መንግሥታዊ ተቋማት አባል ነን በማለት ኅብረተሰቡን እያጭበረበሩ በሚገኙ ግለሰቦች ላይ ጥብቅ ክትትል በማድረግ እርምጃ እየተወሰደ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት...
ʺፍየል በጉ ታርዶ ተጥሎ ፍሪዳ ያውቅበታል ጎንደር ሲቀበል እንግዳ”
ባሕር ዳር: ጥር 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) እንግዳ መቀበል ታውቅበታለች፣ ስሞት አፈር ስኾን እያለች ታቃመጥላለች፣ ብሉልኝ ጠጡልኝ እያለች እንግዶቿን ታሞናሙናለች፡፡ ለእንግዶቿ ጃኖውን ትደርባለች፣ ካባውን ታለብሳለች፣ ከጠጁ እየቀዳች፣ ከፍርንዱሱ እየሞላች ታጠጣለች፣ ከጮማው እየቆረጠች ታጎርሳለች፣ ታሪክና ሃይማኖት፣...








