” የሊቃውንቱ እጅ መንሻ፣ የደቀመዛሙርቱ መዳረሻ”
አስተሪዮን በመርጡለ ማርያም!
ባሕር ዳር፡ ጥር 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኦሪት መስዋዕት የቀረበብሽ፣ አበው ያከበሩሽ፣ ነገሥታቱ የሰገዱልሽ፣ የጦር አበጋዞች ጎራዴያቸውን እያስቀመጡ የተማፀኑብሽ፣ መኳንንት እና መሳፍንት ደጅ የጠኑብሽ፣ የተጨነቁት መረጋጋትን ያገኙበሽ፣ መድረሻ ያጡት የተጠለሉብሽ ፣ያለቀሱት እንባቸውን ያበሱብሽ፣...
“ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መስኩ የሚገጥሙ ችግሮችን በመቅረፍ ኢኮኖሚው እንዲነቃቃ ያደርጋል” የምዕራብ ጎጃም...
ፍኖተ ሰላም:ጥር 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ) እንደ ሀገር ያሉ ጸጋዎችን አሟጦ በመጠቀም ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንትን ይበልጥ በማዘመን ኢኮኖሚውን ለማሳደግ "ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተጀምሮ" ወደ ተግባር ተገብቷል።
በምዕራብ ጎጃም ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያም በአምራች ኢንዱስትሪዎችና ኢንቨስትመንት ዘርፉ ላይ...
የከተማዋን የንፁህ መጠጥ ውኃ አቅርቦትን ለማሻሻያ በ16 ሚሊየን ብር የተገነባ የፀሃይ ሃይል ማመንጫ አገልግሎት...
ባሕር ዳር:ጥር 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የላሊበላ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃን የምታገኘው ከከተማዋ በ23 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ከሚገኘው ሹምሸሃ አካባቢ በመብራት ተስቦ ነው።
በመብራት መቆራረጥ ምክንያት ከ80 ሽህ በላይ ለሆነው ለከተማዋ ማህበረሰብ በቂ የንፁህ መጠጥ ውሃን...
በሀገራዊ ምክክሩ ከ40 በላይ ፓርቲዎች አብረውን ለመሥራት ተስማምተዋል።
ባሕርዳር፡ ጥር 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከ40 በላይ የሚኾኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከኮሚሽኑ ጋር ለመሥራት መስማማታቸውን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ ገልጸዋል።
ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ እንደተናገሩት፤ ተፎካካሪዎቹን እና ገዢውን ፓርቲ ጨምሮ በምርጫ ቦርድ...
አቶ ደመቀ መኮንን ለቻይና አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አሥተላለፉ።
ባሕር ዳር :ጥር 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለቻይና አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አሥተላልፈዋል።
አቶ ደመቀ በየእንኳን አደረሳችሁ መልእክታቸው፣ “አዲሱ ዓመት ለቻይና ሕዝብ የደስታ እና የብልጽግና...








