መንግሥት ለሽግግር ፍትህ መረጋገጥ ቁርጠኛ መኾኑንና ለተቋቋመው ቡድንም ድጋፍ እንደሚያደርግ ፍትሕ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
አዲስ አበባ:መጋቢት 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የሽግግር ፍትሕን የተመለከተ ውይይት እየተካሄደ ነው። ውይይቱ ፍትሕ ሚኒስቴር ከአፍሪካ ኅብረት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ነው።
የሽግግር ፍትሕን ተግባራዊ ለማድረግ እና ጥሩ የፖሊሲ አማራጭን ለመከተል የሚያግዝ ውይይት እንደኾነ ተገልጿል፡፡
መድረኩ ከዓለማቀፍ ባለሙያዎች ተሞክሮ...
የሀገር መከላከያ ሠራዊት የሀገርን ሉዓላዊነት ከማስከበር ባሻገር የልማት ሥራዎችን እያከናወነ ነው፡፡
ወልድያ፡ መጋቢት 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ምስራቅ ዕዝ የ801ኛ ኮር በሰሜን ወሎ ዞን ራያ ቆቦ ቀዩ ጋሪያ ቀበሌ የተቀናጀ የጤና አገልግሎት መስጠት የሚችል ጤና ኬላ ለመገንባት የማስጀመሪያ ፕሮግራም አከናውኗል፡፡
ለግንባታው 10 ሚሊየን...
ትምህርት ሚኒስቴር የውጭ ሀገር የትምህርት እድል ለተሰጣቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ጥሪ አቀረበ።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል የላቀ ዉጤት አምጥታችሁ የውጭ ሀገር የትምህርት እድል/Scholarship / እድል ለተሰጣቸው 273 ተማሪዎች የውጭ ሀገር ትምህርቱ የሚጀመረዉ ከመስከረም 2016 ዓ.ም ጀምሮ በመኾኑ ቀደም ሲል ወደተመደቡባቸው...
“በኅልውና ዘመቻው ትክክለኛውን የሙያ ሥነ ምግባርና ተግባር በእናንተ ውስጥ አይተናልና ልትመሰገኑ ይገባል” የጤና ሚኒስትር...
ሁመራ፡ መጋቢት 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኅልውና ዘመቻው በሙያቸው በመዝመት ለወገን ጦር አባላት የሕክምና አገልግሎት በመስጠት ለተሳተፉ የጤና ባለሙያዎች የእውቅና መርኃ ግብር በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በሁመራ ከተማ ተካሂዷል።
በመርኃ ግብሩም የጤና ሚኒስትር ሚኒስቴር ዴኤታ...
“ከግጭት ጋር ተያይዞ በአማራ፣ በትግራይ፣ በአፋር ፣ በኦሮሚያና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የተጎዱ የጤና ተቋማትን...
ባሕር ዳር:መጋቢት 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ)ከግጭት ጋር ተያይዞ በአማራ፣ በትግራይ፣ በአፋር ፣ በኦሮሚያና በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የተጎዱ የጤና ተቋማትን መልሶ ለማቋቋም ሁሉም ሊተባበር እንደሚገባ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
ጤና ሚኒስቴር ከግጭት፣ከድርቅና ከወረርሽኝ ጋር ተያይዞ ለሚከሰቱ የጤና ችግሮች...








