ችግሮችን አውቆ መስራት

https://youtu.be/fTRhQo9WLeM

የደብረብርሃን ከተማ በልማት ሥራ ለሚሳተፉ ባለሃብቶች ቀልጣፋ አገልግሎት የምትሰጥ ከተማ መሆኗን አሥተዳደሩ ገለጸ፡፡

ደብረ ብርሃን:መጋቢት 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የከተሞች የትብብር መድረክ በደብረብርሀን ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የመድረኩ ዓላማ የከተሞችን አቅም የሚገነቡ የሀገር ውስጥና የውጭ ተሞክሮዎች የሚቀርቡበት እና የተሻሉ ተሞክሮዎች የሚሸጋገሩበት ነው፡፡ በመድረኩ ከኢትዮጵያ ከተሞች የተገኙ ከንቲባዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ። የደብረ...

ለተፈናቃዮች ድጋፍ

https://youtu.be/iHXRzCSgJGg

“ሸማቾች በሕግ የተሰጣቸውን መብት በአግባቡ መገንዘብና መጠቀም ይገባቸዋል” የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር

አዲስ አበባ:መጋቢት 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ጋር በመተባበር ዓለማቀፍ የሸማቾችን ቀን አስመልክቶ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው። የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የሸማቾች መብት ጥበቃና ግንዛቤ ዴስክ...

በቀጣይ ቀናት ድርቅ የሚያጠቃቸው አካባቢዎች የተጠናከረ የዝናብ ሽፋን ያገኛሉ።

ባሕር ዳር:መጋቢት 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሚቀጥሉት አሥር ቀናት በድርቅ ተጽዕኖ ስር በሚገኙት የሀገሪቱ አካባቢዎች ዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች እየተስፋፉና እየተጠናከሩ እንደሚሄዱ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲስዩቱ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በላከው መግለጫ እንዳሳወቀው፤ በአሁኑ ወቅት በድርቅ...