ተለዋዋጭ የምጣኔ ሃብት እና ማኅበራዊ ጉዳዮችን ለመቋቋም የሥራ አጥነት ኢንሹራንስ ያስፈልጋል ተባለ።

ባሕር ዳር:መጋቢት 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ አሠሪ ፌዴሬሽኖች ኮንፌዴሬሽን እና የዓለም ሥራ ድርጅት ከአማራ ክልል አሠሪዎች ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር በማኅበራዊ ዋስትና እና በሥራ አጥነት ኢንሹራንስ ዙሪያ በባሕርዳር ከተማ ውይይት ተደርጓል። የኢትዮጵያ አሠሪ ፌዴሬሽኖች ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚደንት...

ሴቶች ከሚያሳዩት የሥራ ቁርጠኝነት እና ውጤት አንፃር ሲታይ የውሳኔ ሰጭነት ቦታዎች ላይ ቁጥራቸው እጅግ...

አዲስ አበባ :መጋቢት 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ሴቶች ሊግ የ2015 ዓ.ም የዘጠኝ ወር አፈጻጸም እና ሀገራዊ የሌማት ትሩፋት ሥራዎችን እየገመገመ ነው። የዘጠኝ ወር ሪፖርቱን ያቀረቡት የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ አደረጃጀት ዘርፍ ኀላፊ ወይዘሮ አሰለፍ ታደሰ...

12 ቢሊዮን ብር ያካበቱ ባለሃብቶች ወደ ቡሬ የተቀናጀ አግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ገብተዋል።

ባሕር ዳር:መጋቢት 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሃብት መጠን ያካበቱ ባለሃብቶች ወደ ኢንዱስትሪ ፓርኩ እየገቡ መሆናቸውን የቡሬ የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪያል ፓርክ አስታውቋል። የኢንዱስትሪ መንደር ካላቸው የአማራ ክልል ከተሞች መካከል አንደኛዋ ቡሬ ናት። ከተማዋ ለኢንቨስትመንት...

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያየ።

ባሕር ዳር:መጋቢት 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ሞሃሙድ ጋር ተወያይቷል፡፡ በአቶ አደም ፋራህ የተመራ እና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋን ያካተተው የኢትዮጵያ...

“የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ የእያንዳንዱ ዜጋ የምግብ ፍላጎት መረጋገጥ አለበት” የብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ሴቶች...

ባሕር ዳር:መጋቢት 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ሴቶች ሊግ በአዲስ አበባ ሦስት ክፍለ ከተሞች የተሠሩ የልማት ሥራዎችን አስጎብኝቷል። ሥራው ሴቶችን በልማት ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ የልማት ክንውን መሆኑ ተገልጿል። በከተማ ደረጃ ከከተማ አሥተዳደር እስከ ግለሰብ...