በትምህርት ተቋማት መልሶ ግንባታ መንግሥታዊ ያልኾኑ ድርጅቶች ድርሻ የላቀ ቢኾንም ከደረሰው ጉዳት አንጻር በቂ...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በርካታ አካባቢዎች ጦርነቱ ባደረሰው ውድመት የተከሰተውን የትምህር ሥርዓት ችግር ለመቅረፍ በርካታ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ድጋፍ እያደረጉ ነው፡፡ ኢማጅን ዋን ደይ የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅም ሁለተኛ ዙር...

“በየትኛውም ዘመን ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ተለያይተው አያውቁም” የታሪክ መምህር

ደብረ ብርሃን: ሚያዝያ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአምስት ዓመታት የአርበኝነት ተጋድሎ በቡልጋና አካባቢው የአርበኝነት ተጋድሎን በፈፀሙት አርበኛ ሃይለማርያም ማሞ ስም የሁለተኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት መሰየሙ ይታወቃል። በዚሁ ትምህርት ቤት የታሪክ መምህር የሆኑት አሸናፊ ገብረ ፃድቅ በጣልያን...

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር ከሱዳን ተፈናቅለው በመተማ ዮሐንስ ከተማ ተጠልለው ለሚገኙ ወገኖች ከ4 ነጥብ...

ገንዳ ውኃ: ሚያዝያ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር ከሱዳን ተፈናቅለው በመተማ ዮሐንስ ከተማ ተጠልለው ለሚገኙ 1ሺህ ዜጎች ከ4 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር...

የኢንፎርሜሽን መረብ ደኀንነት አሥተዳደር ባለፉት 9 ወራት የሳይበር ጥቃት ሙከራን የመመከት አቅሙ 94 ነጥብ...

አዲስ አበባ: ሚያዝያ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የአሥተዳደሩ ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ሶካ የሳይበር ጥቃት ኢላማ ከተደረጉ ተቋማት መካከል ባንኮችና የፋይናንስ ተቋማት፣ የጸጥታና ደኀንነት ፣ የሚዲያና ሌሎች የመንግሥት ቁልፍ ተቋማት ይገኙበታል ብለዋል። የኢንፎርሜሽን መረብ ደኀንነት አሥተዳደር የ2015...

“ታሪክን በልኩ በመሰነድ ወጣቱ ትውልድ የቀደሙ አባቶቹን ገድልና ስለሀገሩ በቂ ግንዛቤ እንዲኖረው ማድረግ ይገባል”...

አዲስ አበባ: ሚያዝያ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በኢትዮጵያዊያን ቆራጥ ተጋድሎና ጀግንነት በዓድዋ ድል ከባድ ሽንፈትና ውርደት የደረሰበት ጣሊያን በ1928 ዓ.ም ድጋሜ ኢትዮጵያን ቅኝ ለመግዛት ሲመጣ የበቀል በትሩን ለመወጣት እጅግ ዘመናዊ መሳሪያ ታጥቆ ከፍተኛ የሰው ኃይልም አሰልፎ...