“ፓርቲው ለሕዝብ የገባውን ቃል በብቃት መምራትና በውጤታማነት ለመፈጸም አመራሩ መሥራት አለበት” አቶ አደም ፋራህ
ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ በሕዝብ የተመረጠ ፓርቲ በመኾኑ ለሕዝብ የገባውን ቃል በብቃት መምራትና በውጤታማነት ለመፈጸም አመራሩ መሥራት አለበት ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝደንት አደም ፋራህ ተናገሩ።
“ፈተናዎችን ወደ እድል በመቀየር...
“የሕዝብን ኅልውና አደጋ በሚፈታተን የጽንፈኝነት አስተሳሰብና ድርጊቶች ላይ ወጥ የሆነ አቋም በመያዝ ፊት ለፊት...
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በህገ ወጥነት እና በጽንፈኝነት አስተሳሰብና ድርጊቶች ላይ ወጥ የሆነ አቋም በመያዝ ፊት ለፊት መጋፈጥ ይገባል ሲሉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ዋና ዳይሬክተር አቶ ተመስገን ጥሩነህ አስታወቁ።
ከግንቦት 10/2015 ዓ/ም...
“የአማራ ሕዝብ ጥያቄዎችና ፍላጎቶቹን ለማሳካት እንደ መሪ አስፈላጊውን መስዋዕትነት ለመክፈል ቃል እንገባለን” የአማራ ክልል...
ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ እና መካከለኛ መሪዎች ኮንፈረንስ ለቀናት በልዩ ልዩ ጉዳዮች ላይ ሲመክር ቆይቶ ተጠናቅቋል። የመሪዎች ኮንፈረንስ ለቀናት ከመከረ በኋላ ባለ 9 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ነው...
የምንፈልጋት ኢትዮጵያ ምን ዓይነት ትሁን?
ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ኢትዮጵያዊያን በሀገረ-መንግሥት ግንባታ ሂደት ውስጥ ደጋግሞ ፈታኝ የህልውና ችግሮች እና አደጋዎች ሲገጥሟቸው ይስተዋላል፡፡
ችግሮቹ ከቅኝ ግዛት የሐሰት ፕሮፖጋንዳ እና የተሳሳተ ትርክት የሚመነጩ ናቸው ተብሎም ይታሰባል፡፡ ወራሪዋ...
“የአንድነትን ዋጋ፣ ክብርና ገጽታን አለመረዳት ልዩነትን ያሰፋል” የፍልስፍና መምህር ጠና ደዎ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያውያን ነጻነታቸውን ያስከበሩባቸው፣ ጠላቶቻቸውን የቀጡባቸው፣ ችግሮቻቸውን የፈቱባቸው፣ ዘመናትን የተሻገሩ እሴቶች አሏቸው፡፡ እሴቶቻቸው የመከራ ቀን መወጣጫ መሰላል እየሆኑ አሻግረዋቸዋል፡፡ በአንዲት ሀገር በአንድ ሠንደቅ ሥር አኑሯቸዋል፡፡ የከበሩ እሴቶቻቸው እና ለእሴቶቻቸው...








