የምድሪቷ ሕይዎት!
ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ለደንም ጊዜ አለው፡፡ ደንም እንደ ሰው ልጅ ነገሥታት በተቀያየሩ እና መንግሥታት በተለዋወጡ ጊዜ ክፉ እና ደግ ጊዜያትን ያሳልፋል፡፡ በኢትዮጵያ ደግሞ ደን ከሰው ልጅ ጋር በርካታ ውጣ ውረዶችን አይቷል፡፡...
የኅብረተሰብ ጤና አደጋ ምላሽ ሥርዓትን የተሻለ እና ጠንካራ ለማድረግ የረጅ ድርጅቶች እና ሀገራዊ ተቋማት...
አዲስ አበባ : ሰኔ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የአሜሪካ የተራድኦ ድርጅት (ዩ.ኤስ.ኤ .አይ.ዲ) በኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና አደጋ ምላሽ ሥርዓትን እና በሽታ የመከላከል አቅምን ለመገንባት የሚያስችል የ12 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ እና የፕሮጀክት ትግበራ ይፋ ማድረጊያ ሥነ-ሥርዓት አከናውኗል።
ፕሮጀክቱ...
ኢንስቲትዩቱ ሦስት ሚሊዮን ሀገር በቀል እጽዋትን ለተከላ አዘጋጅቷል።
ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአየር ንብረት ለውጥን የተላመዱ ሦስት ሚሊዮን የሀገር በቀል ዕጽዋት ችግኞች ማዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት አስታውቋል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መለሰ ማሪዎ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ለዘንድሮው ዓመት የአረንጓዴ...
የቻይናው ማዕድን (ሻንዢ) ኢነርጂ ግሩፕ በኢትዮጵያ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አምባሳደር ተፈራ ደርበው ከቻይና ማዕድን (ሻንዢ) ኢነርጂ ግሩፕ ሊቀመንበር ዣንግ ዢ ፔንግ ጋር በኢትዮጵያ በዘርፉ መዋዕለ ንዋይ ፈሰስ ማድረግ በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ ተወያይተዋል።
በውይይቱ ወቅት አምባሳደሩ ኢትዮጵያ ቅድሚያ...
“አለመግባባቶችን በምክክር በመፍታት የተሻለች ኢትዮጵያን ለመገንባት ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል” ሃገራዊ የምክክር ኮሚሽን
ባሕር ዳር: ሰኔ 05/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አለመግባባቶችን በምክክር በመፍታት የተሻለች ኢትዮጵያን ለመገንባት ለሚደረገው ጥረት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩሉን ሚና እንዲወጣ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ።
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በጋምቤላ ክልል ከነገ...








