ሐምሌ 10 /2015 ዓ.ም ለሚካሄደው የአረንጎዴ አሻራ ልማት መርሐ ግብር የቅድመ ዝግጅት ሥራ ማጠናቀቁን...

ገንዳ ውኃ: ሐምሌ 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም በሀገር ደረጃ ለሚካሄደው የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ ልማት መርሐ ግብር የቅድመ ዝግጅት ተግባር ማጠናቀቁን አስታውቋል። ዞኑ በ2015/2016 በጀት ዓመት...

“አስፈጻሚ ተቋማት አካቶ ትግበራን በልኩ ተፈጻሚ እንዲያደርጉ ኀላፊነታችንን እንወጣለን” ወይዘሮ አበራሽ ታደሰ

ባሕር ዳር: ሐምሌ 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ልዩ ድጋፍ ለሚሹ የኅብረተሰብ ክፍሎች አስፈጻሚ ተቋማት አካቶ ትግበራን በልኩ ተፈጻሚ እንዲደርጉ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ለአማራ ክልል ምክር ቤት ሴቶች ፎረም አባላት ሥልጠና ተሰጥቷል። ሥልጠናው በየደረጃው...

የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ዝግጅት ማጠናቀቁን የምዕራብ ጎጃም ዞን ገለጸ።

ፍኖተ ሰላም: ሐምሌ 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) "ነገን ዛሬ እንትከል"በሚል መሪ መልዕክት ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም ለሚካሄደው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ዝግጅቱ መጠናቀቁን የዞኑ ግብርና መምሪያ ኀላፊ ጥላሁን አለምነህ ለአሚኮ ገልጸዋል። የዞኑ ግብርና መምሪያ ኀላፊ...

ጅቡቲ ወደብ የደረሰውን የአፈር ማዳበርያ ወደ ሀገር ውስጥ የማጓጓዝ ሥራ በተቀላጠፈ ኹኔታ እየተከናወነ ነው።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከጅቡቲ ወደብ አመራርና ይኸን ሥራ ከሚመሩት የሚንስቴር መስሪያ ቤት ተወካዮች ጋር በቀን 127 ሺህ 679 ወይም 12 ሺህ 767.9 ቶን ኩንታል የአፈር ማዳበርያ ወደ ሀገር ውስጥ እያስገባ...

“ችግኝ የምንተክልበት ቦታ ከመጠን ያለፈ ወይም ያነሰ እርጥበት ካለው ችግኙ አይጸድቅም” የአማራ ክልል ግብርና...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሚተከለው ችግኝ እንዲጸድቅ ትክክለኛውን የአተካከል ዘዴ መከተል እንደሚገባ በአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የደን ልማት ባለሙያው አቶ ደመላሽ አምሳሉ ተናግረዋል። በችግኝ ተከላ ወቅት ተክሉ እንዳይጸድቅ የሚያደርጉ ልማዳዊ አሠራሮችን ማስወገድ...