የሶማሌ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ ሙሀመድ የክልሉ አረንጓዴ አሻራ ፕሮግራም በጅግጅጋ አስጀምሩ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሶማሌ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ ሙሀመድ ከኢፌዴሪ ውሃና ኤነርጂ ሚንስትሩ ኢ/ር ሀምታሙ ኢተፋ (ዶ.ር) የተመራ የፌደራል ልዑክ ጋር በመሆን በክልሉ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር የሚጀምርበት ፕሮግራም በጅግጅጋ አስጀምረዋል።
በመርሃግብሩ ላይም...
“የአረንጓዴ አሻራ አብሮነትን እና አንድነትን የሚያጠናከር ነው” ርእሰ መሥተዳድር ዶክተር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ
ባሕር ዳር: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል እየተካሄደ ነው፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርእሰ መሥተዳደር ዶክተር ኢንጅነር ነጋሽ ወጌሾ የአረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል፡፡
ርእሰ መሥተዳድሩ ባስተላለፉት...
“የተሻለ የአየር ንብረት ለጤና ዋነኛ መሰረት በመኾኑ የዛሬዉን የችግኝ ተከላ በተገቢዉ መንገድ ተግባራዊ ማድረግ...
አዲስ አበባ: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጤና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት በአለርት ሆስፒታል 35 ሺህ ችግኞችን እየተከሉ ይገኛሉ።
በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል በተጀመረዉ መርሐ ግብር የጤና ሚኒስቴር ከኮልፌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ነዋሪዎች...
“ዛሬ የምንተክለው ችግኝ ኢትዮጵያውያን አንድነታችንን የምናሳይበት ትልቅ መድረክ ነው”
አዲስ አበባ: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አዲስ አበባ 500 ሚሊዮን ችግኞችን በአንድ ጀንበር የመትከል የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመርሐ ግብሩ...
ዛሬ በኅብረት እያከናወንን ያለው የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ የሚያሳየው በኅብረት ሁሉንም ማድረግ እንደምንችል ነው...
አዲስ አበባ: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በክልሉ ዑራ ወረዳ ቤልሚሊ ቀበሌ በማለዳው የተጀመረው የችግኝ ተከላን ያስጀመሩት ርዕሰ መሥተዳድሩ “ይህ ታሪክ የምንሠራበት ቀን ነው፤ የክልላችንን የተፈጥሮ ሃብት ልማት ሥራ የሚደግፍ አሻራችንን የምናስቀምጥበት ዕለት ነው“ ብለዋል።
የአየር...








