በአማራ ክልል ከሚገኘው 18 ሚሊዮን በላይ የተበጣጠሰ ማሳ ውስጥ 70 በመቶ የካዳስተር ሥራ መሥራቱን...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ካዳስተር የመሬት ይዞታን መሰረት ያደረገ የመሬት መረጃ አያያዝ ሥርዓት ነው። የሚደራጁት መረጃዎችም በዋናነት የካርታ እና ገላጭ መረጃዎችን ያካተተ ነው። የካርታ መረጃ የይዞታውን መገኛ ቦታ፣ ወሰኑን፣ ስፋቱንና ቅርፁን፣ አጎራባች...
“ኢትዮጵያ ትልቅ አቅም ያላት ሀገር ብቻ ሳትኾን በተለያዩ ኢንዱስትሪዎች መዋእለ ነዋይ ለማፍሰስ ለሚሹ ሁሉ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ)
ኢትዮጵያ ለብዙ ሺህዎች ቋሚ እና ጊዜያዊ የሥራ እድል ያስገኙ 13 የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ገንብታ ወደ ሥራ አስገብታለች። የአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርኮችንም ገንብተን በሥራ ላይ እንገኛለን ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዓለም ባንክ...
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና አጀማመርን በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተዘዋውረው ተመለከቱ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በመገኘት ዛሬ የተጀመረውን የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ የፈተና አሰጣጥ ሂደት ተመልክተዋል።
የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሠር ብርሃኑ ነጋ ከሚኒስትር ዴኤታው ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ ጋር በመሆን...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድና የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አጃይ ባንጋ የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ እና የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አጃይ ባንጋ የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ዛሬ ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ እና የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አጃይ ባንጋ በኢንዱስትሪ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናሌዲ ፓንዶርን ዛሬ ከሰአት በኋላ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ተቀብለው አነጋግረዋል።
ውይይታችው የሁለቱን ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር...







