የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል “ብዝኃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት” በሚል መሪ መልዕክት እንደሚከበር...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል አሥተባባሪ ዓብይ ኮሚቴ ዛሬ ባካሄደው ጉባኤ የ18ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል መነሻ ዕቅድ ላይ ተወያይቷል።
በዓሉ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አሥተባባሪነትና በሱማሌ...
“እየተጠናቀቀ ባለው 2015 በጀት ዓመት ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው መስክ ትልቅ ስኬት አሳይታለች” የመንግሥት ኮምኒኬሽን አገልግሎት...
አዲስ አበባ: ነሐሴ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ደሲሳ የጳጉሜን ስያሜዎች እና አከባበራቸዉን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም ኢትዮጵያ በዓመቱ የሰሜኑን ጦርነት በሰላማዊ ዉይይት መፍታት መቻሏ እና የስንዴ ምርትንም ወደ ዉጭ መላክ...
የማኅበረሰባዊ እሴቶች መከበር የተረጋጋ ሀገር ለመፍጠር ጉልህ ሚና እንዳለው የፎክሎርና ሥነ ጽሑፍ መምሕር...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ባሕላዊ የግጭት መፍቻ ዘዴ ለዘመናት ሲተቀገር የዘለቀ ሁለት የተቃቃሩና የተጣሉ ወገኖችን የማሥማማት ሥርዓት ነው።
በአጥፊውና ተጎጅው ተግባብተውና የበደለ ካሳ ከፍሎ የሰላም ሕይወት እንዲኖሩ የሚያደርግ ለሺህ...
24ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 24ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
24ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔዎች ፦
1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው ከጣሊያን መንግስት...
ጎብኚዎች ወደ ስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ እንዲመጡ ሰላም ወሳኝ መኾኑን የፓርኩ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ወደ ስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ጎብኚዎች እንዲመጡ ሰላም ወሳኝ መኾኑን የስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ በድንቅ ተፈጥሮዊ ውበት የታደለው የስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ የበርካታ ጎብኚዎችን...








