“ዓባይ የኢትዮጵያን እውነት ገልጧል”
ባሕር ዳር: መስከረም 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ወንዝ ብቻ አይደለም ውኃ ብቻ የሚፈስስበት፣ ዓባይ ስም ብቻ አይደለም አንድ ወንዝ የሚጠራበት፣ ዓባይ መዝገብ ነው የሀገር ታሪክ የሚነበብበት፣ ዓባይ ብዕር ነው የዘመን ታሪክ የሚጻፍበት፣ ዓባይ ማንነት...
የሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርት መምሪያ የ2016 ዓ.ም ትምህርት ለማስጀመር ቅድመ ዝግጅት እያጠናቀቀ መሆኑን አስታውቀ።
ባሕርዳር፡ መስከረም 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርት መምሪያ የ2016 ዓ.ም ትምህርት መስከረም 14 ቀን ለማስጀመር ቅድመ ዝግጅት እያጠናቀቀ መሆኑን አስታውቋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በ5 ወረዳዎች ለመልሶ መቋቋም ያስገነባቸው ግንባታዎች እስከ መስከረም 30...
“የኢትዮጵያ ሰብዓዊነት የተሞላበት የስደተኞች አያያዝ የሚደነቅ ነው” የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፍሊፖ ግራንዲ
ባሕርዳር፡ መስከረም 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊነት የተሞላበት የስደተኞች አያያዝ የሚደነቅ ነው ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፍሊፖ ግራንዲ ገለጹ።
78ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባኤ በኒው ዮርክ እየተካሄደ ነው። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር...
የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመርያ ዙር ከቡሩንዲ ጋር አዲስ...
ባሕርዳር፡ መስከረም 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሴቶች አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመርያ ዙር ኢትዮጵያ ከቡሩንዲ የሚያደርጉት ጨዋታ አዲስ አበባ ላይ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
ሁለቱ ፌዴሬሽኖች ባደረጉት ስምምነት የደርሶ መልስ ጨዋታዎች በአዲስ አበባ...
አቶ ደመቀ መኮንን ከቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: መስከረም 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ማርክ ሱዝማን ጋር በኒው ዮርክ ተወያይተዋል። በውይይቱ ኢትዮጵያ እና ፋውንዴሽኑ ያላቸውን ትብብር አድንቀዋል።
ኢትዮጵያ ከፕሪቶሪያው...








