“የኤሌክትሪክ ኃይል ብክነትን ለማስቀረት ተቋማትና ኅብረተሰቡ የድርሻቸውን አስተዋጽኦ ሊያደርጉ ይገባል” የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን
ባሕርዳር፡ መስከረም 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ በስፋት የሚስተዋለውን የኤሌክትሪክ ኃይል ብክነት ለማስቀረት ተቋማትና ህብረተሰቡ የድርሻቸውን እንዲወጡ የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን አሳሰበ።
በኢትዮጵያ ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል አጠቃቀም በዓለምአቀፍ ደረጃ ከተቀመጠው የሃይል አጠቃቀም መስፈርት ያነሰና ብክነት የሚጎላበት መሆኑን...
ጊዮርጊስ በካፍ ሻምፒዮንስ ሊግ የመልስ ጨዋታውን ዛሬ በካይሮ ያደርጋል
ባሕር ዳር፡ መስከረም 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የ2015 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሜር ሊግ አሸናፊው የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ የ2023/24 የካፍ ሻምፒዮንስ ሊግ የሁለተኛ ዙር ማጣሪያ የመልስ ጨዋታውን ከግብጹ አል አህሊ ጋር ዛሬ ያከናውናል።
የሁለቱ ክለቦች...
ለማራቶን የዓለም ክብረወሰን ባለቤቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ አቀባበል ተደረገላት።
ባሕር ዳር: መስከረም 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የበርሊን ማራቶን የዓለም ክብረወሰንን በማሻሻል ያሸነፈችው አትሌት ትዕግስት አሰፋ አቀባበል ተደርጎላታል።
አትሌት ትዕግስት አሰፋ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ስትደርስ የበባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና...
“ዛሬም በዓለም የተደበቀ ሰላም አለ፤ እሱን እንደ መስቀሉ ፈልገን ማግኘት አለብን” የዋግኽምራ ሀገረ ስብከተ...
ባሕር ዳር: መስከረም 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የመስቀል በዓል በሰቆጣ ከተማ በደማቅ ሃይማኖታዊ ሥርዓት ተከብሯል። በበዓሉ ላይ የሃይማኖት አባቶች፣ የሰቆጣ ከተማ እና የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎችና የሃይማኖቱ ተከታዮች ተገኝተዋል።
የዋግኽምራ ሀገረ ስብከተ ሊቀ ጳጳስና...
የድምፃዊ ማዲንጎ አፈወርቅ ሐውልት ተመረቀ።
ባሕር ዳር: መስከረም 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ልክ የዛሬ ዓመት በድንገት ሕይወቱ ያለፈው የዝነኛው ድምፃዊ ማዲንጎ አፈወርቅ የአንደኛ ዓመት መታሰቢያ በተለያዩ ዝግጅቶች እየታሰበ ነው::
ዛሬ ማለዳ የድምፃዊው ቤተሰቦች፣ የሙያ አጋሮች እና አድናቂዎች በተገኙበት በቅድስት ስላሴ ካቴድራል...








