በኮንስትራክሽ ኢንዱስትሪ ዙሪያ የሚሠሩ ጥናት እና ምርምሮች በዘርፉ ላሉ ችግሮች መዉጫ መንገድ እንደሚኾኑ የኮንስትራክሽን...

አዲስ አበባ: ጥቅምት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኢንስቲትዩቱ ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክ አሶሴሽን ጋር በመተባበር በኮንስትራክሽን ዘርፉ ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችና በተሠሩ ጥናቶች ዙሪያ ዉይይት አካሂዷል። በዉይይቱ የተገኙት የከተማና መሠረተ ልማት ሚንስትር ድኤታ ኢንጅነር ወንድሙ ሴታ የኮንስትራክሽን ዘርፉ በርካታ የሰው...

“የጦር ሠራዊት የተቋቋመበት 116ኛው የሠራዊት ቀን በድምቀት ይከበራል” መከላከያ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ: ጥቅምት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "በአጼ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት የተሟላ የሠራዊት ቁመና እና አሠራር ተዘርግቶ የጦር ሠራዊት የተቋቋመበት 116ኛው የሠራዊት ቀን በድምቀት ይከበራል" ሲል መከላከያ ሚኒስቴ ገልጿል፡፡ በአጼ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት 12 አባላት...

“የሀገር በቀል እውቀት መጥፋት ለቅርስ ጥገና አንዱ ፈተና ነው” የቅርስ ጥናት ባለሙያ

ባሕር ዳር: ጥቅምት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር በቀል እውቀት የተገነባውን ቅርስ በዘመናዊ እውቀት መጠገን አልተቻለም። በጥንት ኢትዮጵያዊያን ክርስቲያኖች ዘንድ ወደ ኢየሩሳሌም መንፈሳዊ ጉዞ ማድረግ የተለመደ ነበር። ነገር ግን ኢየሩሳሌምን ለመሳለም በሚጓዙ ...

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሪስክ ካፓሲቲ ካምፓኒ (ARC)ን መቀላቀል የሚያስችላትን ስምምነት ተፈራረመች።

ባሕርዳር፡ ጥቅምት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሪስክ ካፓሲቲ ካምፓኒ (ARC) የአፍሪካ ኅብረት ኤጀንሲን መቀላቀል የሚያስችላትን ስምምነት ተፈራርማለች። በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ፣ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሬታ...

3ኛው ዙር የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በካይሮ ተጀመረ።

ባሕርዳር፡ ጥቅምት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሶስተኛው ዙር የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት እና አለቃቀቅ ደንቦች እና መመሪያዎች የሶስትዮሽ ድርድር ዛሬ በካይሮ ተጀምሯል። በድርድሩ ላይ ባልተፈቱ የቴክኒካል እና የሕግ ማእቀፍ ጉዳዮች የተሻለ ውጤት ላይ ለመድረስ...