“ከ10 ሚሊዮን በላይ መጻሕፍት ለክልሎች እና ከተማ አሥተዳደሮች ተከፋፍሏል” ትምህርት ሚኒስቴር
ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲሱን ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ተከትሎ ከ22 ነጥብ 7 ሚሊዮን በላይ የሁለተኛ ደረጃ የመማሪያ ማስተማሪያ መጸሕፍት መታተማቸው ተገልጿል።
በትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አየለች...
“በአልጣሽ ብሔራዊ ፓርክ 180 ኪሎ ሜትር መንገድ ለመገንባት ጨረታ ወጥቷል” የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ...
ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አልጣሽ ብሔራዊ ፓርክ በሀገሪቱ ከሚገኙ 13 ብሔራዊ ፓርኮች መካከል አንዱ ነው። ፓርኩ በርካታ የአዕዋፍት እና የእንስሳት ዝርያዎችን በውስጡ ይዟል። ከፍተኛ የደን ሽፋን ያለው ፓርክም ነው።
በኢትዮጵያ በመጥፋት ላይ የሚገኙ...
“በፍርድ ቤቶች ላይ የሚነሱ ቅሬታዎችን ሊቀርፍ የሚችል የሕግ ማሻሻያ ሊደረግ ነው” ጠቅላይ ፍርድ ቤት
ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ተገልጋዮች በፍርድ ቤቶች ላይ የሚያነሷቸውን ቅሬታዎች ለመቅረፍ፣ የዳኝነት አገልግሎት ተጠያቂነት ለማስፈን እና የዳኝነት አካል ሥልጣንን የሚሸረሽሩ ሕጎችን ለመከለስ የሚያስችል የሕግ ማሻሻያዎችን ለማድረግ መዘጋጀቱን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ገልጿል፡፡
የጠቅላይ ፍርድ...
የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ የክሊንከር ሲሚንቶ ማምረቻ የመጨረሻ ፍሎር የመገጣጠሚያ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ የክሊንከር ሲሚንቶ ማምረቻ የመጨረሻ ፍሎር የመገጣጠሚያ እና የሮተሪ መዝጊያ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው።
የኢስት አፍሪካን ሆልዲንግስ ግሩፕ ቦርድ ሊቀመንበር ብዙአየሁ ታደለ (ዶ.ር) በወቅቱ እንደተናገሩት የለሚ ናሽናል...
“ተቋሙ ጭነት የማጓጓዝ አቅሙን ወደ ሁለት ሚሊዮን ቶን ከፍ አድርጓል” የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን...
ባሕር ዳር: ኅዳር 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ አብዲ ዘነበ (ዶ.ር) በሩብ ዓመቱ 63 ሺህ 81 መንገደኞችን ማስተናገዱን ገልጸዋል። 587 ሺህ ቶን የገቢና ወጪ ጭነት በማጓጓዝ 998 ነጥብ 13...








