“የምግብ ሉዓላዊነታችንን አስተማማኝ በኾነ መልኩ ለማረጋገጥ የምናረገው ጥረት እየተሳካ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የዘንድሮው የበጋ መስኖ ስንዴ አምና ከሠራነው በብዙ ይበልጣል ብለዋል። በዘርፉ እስካሁን የተገኘው ውጤትም እጅግ አመርቂ ነው ሲሉም ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሰፈሩት...
“ኢትዮጵያ ከምታመርታቸው የምርት አይነቶች 5ሺህ 700 ምርቶች በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት ላይ...
አዲስ አበባ፡ ታኅሣሥ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያን የዓለም ንግድ አባልነት ድርድር እና የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት ላይ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር መግለጫ ሰጥቷል።
መግለጫውን የሰጡት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ...
“ሀገራዊ ምክክሩ በተፈለገው ጊዜ እንዲጠናቀቅ ባለድርሻ አካላት ርብርብ ሊያደርጉ ይገባል” አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አፈፃፀም ላይ የተደረገ የመስክ ምልከታ ሪፖርት በዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ቀርቧል።
ሪፖርቱ አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ የምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች፣ የሚዲያ ተቋማት መሪዎች እና...
ምርቱ የላቀ የሆርቲካልቸር ሥራ ለማከናወን የተደረገው ጥረት አስደናቂ ውጤቶችን በማሳየት ላይ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ታኅስሥ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በመስኖ የተደገፈ እና ምርቱ የላቀ የሆርቲካልቸር ሥራ ለማከናወን የተደረገው ጥረት አስደናቂ ውጤቶችን በማሳየት ላይ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሰፈሩት የአሥር ዓመቱ...
የበላይነህ ክንዴ ፍውንዴሽን እና ወረታ ኢንተርናሽናል ቢዝነስ ኃላፊነቱ የተወሠነ የግል ድርጅት በጋራ በደብረ ብርሃን...
ደብረ ብርሃን: ታኅሳሥ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሁለቱ ተቋማት በጋራ በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች 375 ኩንታል የዳቦ ዱቄት በመጠለያ ጣቢያው ለሚገኙ ወገኖች አስረክበዋል።
የበላይነህ ክንዴ ግሩፕ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሰጠኝ እንግዳው እንደተናገሩት ዱቄቱን ለመግዛት ድርጅታቸው 2 ነጥብ...








