እንደ ሀገር መግባባት ላይ ባልተደረሰባቸው መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ምክክር በማድረግ በመተማመን ላይ የተመሠረተ የፖለቲካ...
አዲስ አበባ: መጋቢት 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ)እንደ ሀገር መግባባት ላይ ባልተዳረሰባቸው መሠረታዊ ጉዳዩች ላይ ምክክር በማድረግ በመንግሥት እና በሕዝብ መካከል መተማመን ላይ የተመሰረተ የፖለቲካ ሥርዓት ለመገንባት እየሠራ መኾኑን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታውቋል። ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት...
የውይይት መድረኮቹ ሕዝቡ ለሀገረ መንግሥቱ ቀጣይነት ያለውን ዝግጁነት እና ቁርጠኛ አቋም ያንጸባረቀባቸው መኾናቸውን...
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ.ር) ባለፉት ሳምንታት ስኬታማ የሕዝብ ውይይት መድረኮች መካሄዳቸውን አስታውቀዋል፡፡
ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በሚሄድ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ ጥቅሞች እና ፍላጎቶች ውስጥ ሕዝባዊ...
“በጽንፈኛው ላይ እየተወሰደ ያለው ጠንከር ያለ እርምጃ ተደራጅቶ የመዋጋት አቅሙን እንዲያጣ አድርጎታል” ሌተናል ጄኔራል...
ባሕር ዳር: መጋቢት 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገር የማፍረስ ተልዕኮን አንግቦ የአማራ ክልልን የጽንፈኞች ማዕከል ለማድረግ ነፍጥ አንግቦ የዘረፋ ተግባር በሚፈጽመው ጽንፈኛ ላይ እየተወሰዱ ያሉ አርምጃዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን የባሕር ዳር እና ጎንደር ኮማንድፖስት ሰብሳቢ እና...
ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የአጀንዳ አሰባሰብ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ላይ ውይይት እያካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: መጋቢት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በአጀንዳ አሰባሰብ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። በውይይት ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ላይ ንግግር ያደረጉት የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ እንዳሉት ሀገራዊ...








