ከአዙሪት ያልተላቀቀው ህልም

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የምንኖረው በአብዛኛው ለእለት ጉርሱ ያገኛትን ሠርቶ በሚበላ እና ለፍቶ አዳሪ በሚባል ማኅበረሰብ ውስጥ ነው። ነገር ግን ይኽ ማኅበረሰብ የነገን አርቆ በማሰብ ጥሪት ይቋጥራል። የነገውን ህይዎት ለማሳመርም ይጥራል ይግራል። ለፍቶ አዳሪው...

ሳምንቱ በታሪክ

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ቅዱስ ያሬድ ትምህርት ቤት በነበረበት ጊዜ ቀለም አልዘልቅህ አለው፤ ከመምህሩ ጠፍቶ ሲጓዝ ከአንዲት ዛፍ ስር አረፈ፡፡ አንዲት ትል ፍሬ ለመብላት ስድስት ጊዜ ወዳቃ በሰባትኛው ሲሳካላት ተመለከተ፡፡ የትሏን ተስፋ...

ለለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካ ግንባታ የሚያገለግሉ ከባድ ማሽነሪዎች ከጅቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ቤት እየተጫኑ ነው።

ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካ ግንባታ የሚያገለግሉ ከባድ ማሽነሪዎች ከጅቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ቤት እየተጫኑ መኾኑን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ (ኢባትሎ) አስታወቀ። ማሽነሪዎቹ በሐረር መርከብ ተጭነው ጅቡቲ ወደብ መራገፋቸውን...

የዓለም የሥነ ጥበብ ቀን እና የኢትዮጵያ ጃዝ ቀን በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ መከበር ጀመረ።

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 5/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሥዕል እና የጃዝ ሥራዎች የሚቀርቡበት ዝግጅቱ ለአንድ ሳምንት ለሕዝብ ክፍት ኾኖ ይቆያል። የአዲስ አበባ ባሕል፣ ኪነ ጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ፣ በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የሥነ ጥበባት...

የአማራ ክልል ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ የኦሎምፒክ ችቦን ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል አስረከበ።

ደሴ: ሚያዝያ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ከአማራ ክልል ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ጋር በመተባበር በደሴ ከተማ ያዘጋጀው የኦሎምፒክ ችቦ ርክክብ በተለያዩ አዝናኝ እና ስፖርታዊ ዝግጅቶች ታጅቦ ተካሂዷል። በደሴ ከተማ በተካሄደው የኦሎምፒክ ችቦ ርክክብ...