የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ32ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 32ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ከነዚህም መካከል:- 1ኛ. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ...

የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ጋር በመተባበር ያስገነባቸውን መኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎች አስረከበ።

አዲስ አበባ: ግንቦት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ጋር በመተባበር ያስገነባቸውን መኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎች አስረክቧል። የመኖሪያ ቤቶች ባለ ዘጠኝ ወለል ሁለት ሕንጻዎችን ያካተተ ነው። በልደታ ክፍለ ከተማ የሚገኘው ይህ...

የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ያዘጋጀው 2ኛው ቢግ 5 የግንባታ አውደ ርዕይ ተጀመረ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከዲ ኤም ጂ ኤቨንት ጋር በመኾን ያዘጋጀው 2ኛው ቢግ 5 የግንባታ አውደ ርዕይ ተጀምሯል። "ኢትዮጵያን እንገንባ" በሚል በሚሊኒየም አዳራሽ የተጀመረው ግዙፍ ዓለም አቀፍ የግንባታ...

አማራጭ ወደብ ለማግኘት በሚያስችሉ ዓለም አቀፋዊ ተሞክሮዎች ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት እየተካሄደ ነው።

አዲስ አበባ: ግንቦት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያን አማራጭ ወደብ ለማግኘት በሚያስችሏት ዓለም አቀፋዊ ተሞክሮዎች ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ ላይ የቀይ ባሕር ደኅንነት እና ቀጣናዊ ትርምስ በማርገብ ረገድ ኢትዮጵያ ትልቅ ሚና እንዳላት...

“ኢትዮጵያ እያደገ በመጣው የግንባታ ዘርፍ ለያዘችው 10 ዓመት ዕቅድ ስኬት የውጭ አጋሮች ጋር አብራ...

አዲስ አበባ: ግንቦት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የቢግ 5 የኮንስትራክሽን ኤግዚቪሽን አስጀምረዋል። የኮንሥትራክሽን ዘርፉ ዕድገት 54 ነጥብ 4 ቢሊዮን የነበረ ሲሆን በቀጣይ ከዚህ ከፍ ያለ ዕድገት ያስመዘግባል ተብሎ ይጠበቃል ያሉት...