የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት አሚኮን ጨምሮ ከስድስት የመገናኛ ብዙኅን ተቋማት ጋር የአየር ሰዓት ግዥ ውል...
አዲስ አበባ: ሰኔ 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት በ2016 ዓ.ም ለአምስት ዙር የሚያካሂደውን የሥነ ሕዝብ ጤና ጥናት መረጃዎችን ለኅብረተሰቡ ለማሳወቅ አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽንን ጨምሮ ከስድስት የሚዲያ ተቋማት ጋር የአየር ሰዓት ግዥ ውል...
አፈ ጉባኤዎች የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚዬምን እየጎበኙ ነው።
አዲስ አበባ: ሰኔ 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከተለያዩ ከልሎች፣ ከአዲስ አበባ እና ከድሬዳዋ ከተማ መሥተዳደር የተውጣጡ አፈጉባኤዎች በአዲስ አበባ ከተማ ተገኝተው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚዬምን እየጎበኙ ነው።
ዘጋቢ:- አየለ መሥፍን
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
“አዲስ አበባን እንደ ስሟ አዲስ እናደርጋታለን ብለው ነበር ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር። ቃል በተግባር እየተፈጸመ...
ቃልን በተግባር ለመቀየር ለተሳተፋ አመራሮች፣ ሌት ተቀን ሳይደክሙ ለፈፀሙ ሙያተኞች እና ሰራተኞች ሁሉ እንዲሁም ይሄን ተግባር በመደገፍ ህንፃቸውን እና መኖሪያቸውን በራሳቸው ተነሳሽነት ላሳመሩ እና ለደገፉ ባለሀብቶች እና ነዋሪዎች ምሥጋና ይገባቸዋል።
በሥፍራው የነበረው ሕዝብ በድንገት...
“በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙት የልማት ሥራዎች ሀገሪቱ ወደ ብልጽግና ለምታደርገው ጉዞ ጉልበት ናቸው”...
ባሕር ዳር: ግንቦት 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነት እና ክብር" በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ ውይይት በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ነው የተካሄደው።
መድረኩን የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ፣የግብርና...
በሰሜን ወሎ ዞን የአላማጣ ከተማ ነዋሪዎች በሕወሓት እየተፈጸመ ያለውን ግፍ በሕዝባዊ ሰልፍ ገለጹ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን የአላማጣ ከተማ ነዋሪዎች በሕወሓት በራያ ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ግፍ በሕዝባዊ ሰልፍ ገልጸዋል።
ኢ- ሰብዓዊ ድርጊት በግፍ እየተፈጸመበት ያለው የራያ ሕዝብ ቁጣውን በአደባባይ ዛሬ ሰኔ 02/2016...








