“የትራንስፖርት ዘርፍን ዲጂታል በማድረግ ሀገር የሚገባትን ጥቅም እንድታገኝ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ሊዳብሩ ይገባል” የኢኖቬሽን እና...

አዲስ አበባ: ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ቲዎስ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን በአይነቱ የተለየ እና የትራንስፖርት ዘርፉን የሚያዘምኑ መተግበሪያዎችን አስተዋውቋል። ድርጅቱ የኔ መኪና እና የኔ ደሊቨሪ የተሰኙ ሁለት መተግበሪያዎችን ነው ያስጀመረው። የቲዎስ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን መሥራች ቴዎድሮስ አጥናፉ ድርጅቱ...

“በአማራ ክልል ያለው የፋይናንስ አካታችነት ማዕቀፍ አሁን ካለበት 35 በመቶ ወደ 70 በመቶ ለማሳደግ...

አዲስ አበባ: ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ብሔራዊ የፋይናንስ አካታችነት ፕሮግራም እንደ ሀገር ተቀርጾ እየተሠራ ሲኾን ይህንን አካታችነት ለማሳደግ ፕሮግራሙን ክልላዊ ማዕቀፍ በመስጠት እየተሠራ ነው። የብሔራዊ የፋይናንስ አካታችነት ስትራቴጂ ሁለት መሠረት በማድረግ የተዘጋጀውን የአማራ ክልል...

ሀገር አቀፍ የኪነ-ጥበብ እና ሥነ-ጥበብ የፈጠራ እና ትዕይንት ውድድር ሊካሄድ ነው፡፡

አዲስ አበባ: ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "የባሕል ጥበባት ለማኅበረሰብ ትስስር እና ለሀገረ መንግሥት ግንባታ" በሚል መሪ መልዕክት ለሚካሄደው ሀገር አቀፍ የኪነ-ጥበብ እና ሥነ ጥበብ የፈጠራ እና የትዕይንት ውድድርን አስመልክቶ ባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር ከሚዲያ...

አቢሲኒያ ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ለሁለተኛ ጊዜ ያዘጋጀውን አሚን አዋርድ የሥራ ፈጠራ ውድድር...

አዲስ አበባ: ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አቢሲኒያ ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት በኩል ለሁለተኛ ጊዜ ያዘጋጀውን አሚን አዋርድ የሥራ ፈጠራ ውድድር አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫውም የመጀመሪያው አሚን አዋርድ የሥራ ፈጠራ ውድድር ችግር ፈች የኾኑ...

ኢንደስትሪ ሚኒስቴር በሀገር ውስጥ ለሳፋሪ አገልግሎት የሚውሉ መኪናዎችን በናሙናነት ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስረከበ።

ባሕር ዳር፡ ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ቱሪዝም በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም ፕሮግራም ቅድሚያ ከተሰጣቸው ዘርፎች አንዱ እንደመሆኑ መሰረተ ልማትን እና አገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል ብሎም በዘርፉ ልምድን ማዳበር ቁልፍ የትኩረት አቅጣጫ ነው። ብዛት ያላቸው...