“ኢትዮጵያ በአፍሪካ ትልቁ የፊንላንድ የልማት ትብብር አጋር ሀገር ናት” የሀገሪቱ የውጭ ንግድ እና ልማት...
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የፊንላንድ የውጭ ንግድ እና ልማት ሚኒስትር ቪሌ ታቪዮ በዚህ ሳምንት በኢትዮጵያ ይፋዊ ጉብኝት ያደረጉ ሲኾን ከኢትዮጵያ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኅላፊዎች ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።
ፊንላንድ ከኢትዮጵያ...
“እንኳን ለ2016 የዒድ አል አድሃ በዓል በሰላም አደረሳችሁ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እንኳን ለ2016 የዒድ አል አድሃ በዓል በሰላም አደረሳችሁ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
ሙሉ መልእክቱ ቀጥሎ ቀርቧል
👇
የዒድ አል አድሃ በዓል የፈተናና የመሥዋዕትነት በዓል ነው፡፡ ነቢዩ...
“የሀገሪቱ የፖለቲካ መድረክ ከግጭት አዙሪት እንዲወጣ እና ሰላማዊ አማራጮች እንዲዘወተሩ በርካታ ሥራዎች ተሠርተዋል” ሰላማዊት...
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሳምንታዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ለብዙኅን መገናኛ ተቋማት መግለጫውን የሰጡት የአገልግሎቱ ሚኒስትር ድኤታ ሰላማዊት ካሳ "የመንግሥት የሰላም ፈላጊነት ጽኑ አቋም ትናንትም የነበረ፤ ዛሬም ያለ እና ነገም...
“ኢትዮጵያ ባለ አምስት ግዙፍ የኢኮኖሚ ባለቤት መኾን ችላለች” የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒሰትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳሉት ባለፉት 10 ወራት በማክሮ ኢኮኖሚ ዘርፍ ላይ ኢትዮጵያ ባለ አምስት ግዙፍ የኢኮኖሚ ባለቤት ስለመኾኗ አስረድተዋል፡፡
ይህንንም...
“በዓሉን ስናከብር ያለንን በማጋራት እና የእኛን ደስታ በማካፈል ደስታችንን ሙሉ ማድረግ ይኖርብናል” ሼህ ሱልጣን...
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉደዮች ከፍተኛ ምክር ቤት እንኳን ለ1445ኛው ዓመተ ሒጅራ የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ብሏል። የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉደዮች ከፍተኛ ምክር...








