“ክልሉ ካጋጠመው ቀውስ በፍጥነት ለመውጣት የቁጭት እቅድ አዘጋጅቷል” ዘሪሁን ፍቅሩ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ነሐሴ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ወሎ ዞን የ2016 በጀት የእቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የ2017 በጀት ዓመት እቅድ ትውውቅ መድረክ ተጠናቅቋል።
በመድረኩ ማጠቃለያ ላይ የተገኙት በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የፖለቲካ ዘርፍ...
” የታሪክ ማሕደር፤ የውበት መግቢያ በር”
ባሕር ዳር: ነሐሴ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ደመና ያዘለው ሰማይ እንደከበደ ነው። ከጨለማ ጋር ተባብሮ ብርሃንን አልገልጥም ያለ ይመስላል። ምድር ከእንቅልፏ አልነቃችም። የሚያዋክቧት ድምጾች፣ ሰላምን የሚነሱት ጫጫታ እና ሁካታዎች አይሰሙም። በማለዳ የሚናፈቁት አዕዋፋት እንኳን መዘመር...
“ለነሐሴ 17 እንዘጋጅ!” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ነሐሴ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ባስተላለፉት መልእክት ደኖች ለምድራችን ጤና እና ለሰው ልጅ ደኅንነት እጅግ አስፈላጊ ናቸው፤ ኦክሲጅንን ይሰጡናል፤ ካርቦንን ያከማቻሉ፤ አየር ንብረትን በመቆጣጠር የአየር ንብረት ለውጥን ተጽዕኖ...
በመንግሥትና በሕዝብ ኃብት ላይ ከ25 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጉዳት ያደረሱ ሰዎች በቁጥጥር ሥር...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በተጠናቀቀው የ2016 በጀት ዓመት በታክስ ሥወራ፣ በግብር ማጭበርበር፣ ያለደረሰኝ ግብይት በመፈጸምና ሐሰተኛ ማስረጃ ከመጠቀም ጋር ተያይዞ ከ5 ሺህ በላይ መዝገቦች ለዐቃቤ ሕግ መተላለፋቸውን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገልጿል።
የኢትዮጵያ...
ገቢዎች ሚኒስቴር የጉምሩክ እና የታክስ አሥተዳደርን የሚዳስስ መጽሐፍ አስመረቀ፡፡
አዲስ አበባ: ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ገቢዎች ሚኒስቴር የጉምሩክ እና የታክስ አሥተዳደርን የሚዳስስ መጽሐፍ አስመርቋል፡፡
ሚኒስቴሩ በአዲስ አበባ፣ በአድማስ፣ በጌጅ እና በዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ በታክስ እና ጉምሩክ ሕግ ዙሪያ ለሠለጠኑ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችም የምስክር ወረቀትን ሰጥቷል፡፡ ...








