“በቫይረሱ የሚያዙ ህጻናት ቁጥር እየጨመረ በመኾኑ ለጉዳዩ ትኩረት መስጠት ይገባል”ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር)
ደሴ: ኅዳር 22/2017ዓ.ም (አሚኮ) በሃገራችን ለ36ኛ ጊዜ ታስቦ የሚውለውን የዓለም ኤድስ ቀንን ምክንያት በማድረግ ''ሰብዓዊ መብት ያከበረ የኤች አይቪ ኤድስ አገልግሎት ለሁሉም" በሚል መሪ ሃሳብ በኮምቦልቻ ከተማ ውይይት እየተደረገ ነው። በውይይቱ ላይ...
“በኅብር ላይ የተመሰረተ አንድነት እና ሀገራዊ መግባባት መፍጠር ይኖርብናል” አምባሳደር ተፈራ ደርበው
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 19ኛዉ የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን ቤጂንግ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሚስዮን ተከብሯል።
ዘንድሮ "ሀገራዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘው 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች...
የትምህርት እና የሃይማኖት ተቋማት ግብረ ገብነት ላይ ትኩረት አድርገው ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሥነ ምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን "ሥነ ምግባርን በማጎልበት እና ሙስናን በመከላከል ረገድ የምክር ቤቶች ሚና" በሚል በተዘጋጀ ሰነድ ላይ ከክልሉ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣...
“ቃልን በተግባር መፈጸም የብልጽግና ተጨባጭ መለያዎቹ ናቸው” አቶ አደም ፋራህ
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝደንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ የፓርቲው ምክትል ፕሬዝዳንቶች እና ሌሎች የሀገሪቱ ከፍተኛ መሪዎች በተገኙበት የብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ ዓመት የምሥረታ በዓል የማጠቃለያ መርሐ...








