“የታደሰ አጋርነት ወጥ የሆኾ ክትትልን ይፈልጋል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: የካቲት 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሁለተኛ ቀኑን በያዘው 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ጎን ለጎን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከሀገራት መሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት ከሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ...
የሞሪሺየስ ጠቅላይ ሚኒስትር ናቪንቻንድራ ራምጎላም አዲስ አበባ ገቡ።
አዲስ አበባ: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሞሪሺየስ ጠቅላይ ሚኒስትር ናቪንቻንድራ ራምጎላም በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት መደበኛ ጉባኤ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ናቪንቻንድራ ራምጎላም ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኢንደስትሪ...
የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት አንድሪ ራጁዌሊና ለአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ አዲስ አበባ ገቡ።
አዲስ አበባ: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመታደም የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት አንድሪ ራጁዌሊና አዲስ አበባ ገብተዋል።
ፕሬዝዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ፕሬዝዳንቱም ለተደረገላቸው አቀባበልም...
የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ለአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ አዲስ አበባ ገቡ።
አዲስ አበባ: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በምታስተናግደው 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመታደም ነው የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት ሳሚያ ሱሉሁ አዲስ አበባ ገብተዋል።
የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የከተማ...
የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀ መንበር እና የሞሪታኒያ ፕሬዝዳንት መሐመድ ኦሊድ ጊዞኒ በአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ...
አዲስ አበባ: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 38ኛውን የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ የተለያዩ ሀገር መሪዎች ዛሬ ከማለዳው ጀምሮ አዲስ አበባ እየገቡ ነው፡፡ የተለያዩ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎችም አቀባበል በማድረግ ላይ ናቸው፡፡
38ኛውን የአፍሪካ ኅብረት...








