15 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር የሚገመት የመንግሥት ሃብት ከብክነት ማዳኑን የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ...

ጎንደር: የካቲት 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ጎንደር ክላስተር የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የመደበኛ እና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም የውይይት መድረክ በጎንደር ከተማ አካሂዷል። ውይይቱ በጎንደር ክላስተር በሚገኙ የፍትሕ ተቋማት የስድስት ወራት...

“በሰላም እጦት ዋጋ ከፍለናል፣ ከዚህ በኋላ ዋጋ መክፈል የለብንም” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው

ባሕር ዳር: የካቲት 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ከቃል እስከ ባሕል" በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ ኮንፈረንስ በባሕር ዳር ከተማ ተካሂዷል። ሕዝባዊ ኮንፈረንሱ የብልጽግና ፓርቲ በሁለተኛው መደበኛ ጉባኤ ባሳለፋቸው ውሳኔዎች እና ባስቀመጣቸው አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ነው። የባሕር ዳር...

ከሁሉ አስቀድሞ ሰላምን ማረጋገጥ እንደሚገባ የባሕርዳር ሕዝባዊ ኮንፈረንስ ተሳታፊዎች ተናገሩ።

ባሕር ዳር: የካቲት 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ከቃል እስከ ባሕል" በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ ኮንፈረንስ በባሕርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። ሕዝባዊ ኮንፈረንሱ የብልጽግና ፓርቲ በሁለተኛው መደበኛ ጉባኤ ባሳለፋቸው ውሳኔዎች እና ባስቀመጣቸው አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ነው። የሕዝባዊ ኮንፈረንሱ...

ብልጽግና ፓርቲ በቀጣይ የሀገርን ዕድገት እና የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንደሚሠራ የገቢዎች ሚኒስትሯ ዓይናለም...

አዲስ አበባ: የካቲት 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ ባካሄደው ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች እና ያስቀመጣቸውን አቅጣጫዎች በሚመለከት በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ ሕዝባዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። በኮንፈረንሱ የገቢዎች ሚኒስቴር ሚንስትር ዓይናለም ንጉሴ፣ የሲዳማ ክልል ርእሰ...

“ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን በሀገር ደረጃ ተመራጭ መኾን የቻለው በአፈጻጸም ሂደቱ ነው” ዋና አፈ...

ባሕር ዳር: የካቲት 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን አዲስ የስም እና የንግድ ምልክት ይፋ አድርጓል። በዚህ መርሐ ግብር ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ ድርጅቱ የኮርፖሬሽን...