በሐረር ከተማ ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: የካቲት 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ከቃል እስከ ባሕል" በሚል መሪ መልዕክት በሐረር ከተማ ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው ። ውይይቱ የብልጽግና ፓርቲ በሁለተኛ መደበኛ ጉባኤው ባሳለፋቸው ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ...
ለሀገር የተከፈለ ዋጋ
ባሕር ዳር: የካቲት 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በዚህ ሳምንት የካቲት 12/1929 ዓ.ም ጣሊያን ለበቀል ዳግም ኢትዮጵያን በወረረች ጊዜ በአዲስ አበባ የፋሺስት ጣሊያን አሥተዳደር ተወካይ በነበረው ማርሻል ሩዶልፍ ግራዚያኒ ላይ የግድያ ሙከራ ከተደረገ በኋላ በኢትዮጵያውያን ላይ...
በፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የተመራ ልዑክ በሶማሊያ የሥራ ጉብኝት አደረገ።
ባሕርዳር: የካቲት 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በጦር ኀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የተመራ ልዑክ በሶማሊያ የሥራ ጉብኝት አድርጓል፡፡
ልዑኩ ጉብኝቱን ያደረገው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ...
“አንድ ከኾንን የማናሸንፈው ነገር የለም” ርእሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ
ባሕር ዳር: የካቲት 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ከቃል እስከ ባሕል" በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ ኮንፈረንስ በባሕር ዳር ከተማ ተካሂዷል።
ሕዝባዊ ኮንፈረንሱ የብልጽግና ፓርቲ በሁለተኛው መደበኛ ጉባኤ ባሳለፋቸው ውሳኔዎች እና ባስቀመጣቸው አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ነው።
የደቡብ...
“ናይል የተስፋና የአንድነት ምልክት ነው” ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
ባሕርዳር: የካቲት 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 19ኛው የናይል ቀን በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም እየተከበረ ነው። በመርሐ ግብሩ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴን ጨምሮ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የናይል ተፋሰስ ሀገራት ግጭትን የሚፈቱና ትብብርን...








