“ሁሉን ተመራመሩ፤ የሚጠቅመውን ያዙ” ዶክተር አብርሃም አስናቀ

ባሕር ዳር: ሐምሌ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አስመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የቀድሞው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ምሩቅ ዶክተር አብርሃም አስናቀ ወደ ጎንደር ተመልሼ የወጣትነት ዘመኔን በማስታወሴ ደስ ብሎኛል ነው ያሉት። መመረቅ...

ስኬታማ የልማት ፕሮጀክቶችን አሠራር መዋቅራዊ አድርጎ ማስቀጠል ይገባል።

አዲስ አበባ፡ ሐምሌ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸሙን ገምግሟል። የከተማ አሥተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የልማት ፍላጎት እና ማኅበራዊ አገልግሎት ማፋጠን የሚያስችሉ ፕሮጀክቶችን መገንባት ችለናል ብለዋል። በዚህም በበጀት ዓመቱ...

የገቢ አሰባሰብ ዘመኑ ተጨባጭ ውጤት የተመዘገበበት ነው።

አዲስ አበባ፡ ሐምሌ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ‎‎የ2017 የገቢ ዘመን ተጨባጭ ውጤት የተመዘገቡበት እና የስኬት ዓመት መኾኑን የገቢዎች ሚኒስቴር ገልጿል። የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ የገቢ ዘመኑ ፓርቲው ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ውጤታማ የገቢ አሠባሠብ ሥርዓት የተተገበረበት እና...

የሚተከሉ ችግኞች የጽድቀት መጠናቸው እንዲጨምር የመንከባከብ ኀላፊነት አለብን።

ጎንደር፡ ሐምሌ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ‎‎"ከካምፓችን ወደ ሕዝባችን" በሚል መርህ ለ7ኛ ጊዜ በሀገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ምዕራብ ዕዝ የሠራዊት አባላት የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሂደዋል። የሰሜን ምዕራብ ዕዝ በጎንደር ከተማ አዘዞ ጠዳ ክፍለ...

ተመራቂ ተማሪዎች ጥሩ የማኅበረሰብ መሪ መኾን ይገባቸዋል።

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ‎‎ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው። በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት በኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር የአሥተዳደር እና መሠረተ ልማት ዘርፍ ዋና ሥራ አሥፈጻሚ እና የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ተወካይ...