“የጎንደር አብያተ መንግሥታት የማንነታችን መገለጫ ናቸው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ጥገና የተደረገለትን የጎንደር አብያተ መንግሥታት መርቀው መክፈታቸው እና በከተማዋ የተሠሩ የልማት ሥራዎችን መመልከታቸው ይታወሳል።
በጎንደር ከተማ እየተሠሩ ያሉ...
አዲስ የቱሪዝም ገጽታን የፈጠረው የጎንደር አብያተ መንግሥታት ቅርስ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በታሪካዊነቱ እና በኪነ ሕንጻ ጥበቡ ብዙዎች ተደምመውበታል። ነገሥታት ዙፋናቸው አድርገው ታሪክ ሠርተውበታል፣ አሻራቸውን አስቀምጠው ለትውልድ አሥተላልፈውበታል። ነገሥታት ከነሙሉ ክብራቸው ተሰይመው ሀገር አስተዳድረውበታል።
የኢትዮጵያን ጽኑ ሀገረ መንግሥት ምሥረታ በተግባር አሳይተውበታል፣...
“የጎንደር አብያተ መንግሥታት የማንነታችን መገለጫ ናቸው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ጥገና የተደረገለትን የጎንደር አብያተ መንግሥታት መርቀው መክፈታቸው እና በከተማዋ የተሠሩ የልማት ሥራዎችን መመልከታቸው ይታወሳል።
በጎንደር ከተማ እየተሠሩ ያሉ...
የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ አመራሮች በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ጉብኝት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡
በምሥራቅ ሸዋ ዞን የቦራ ወረዳ ላይ እየተከናወነ ያለው የልማት ሥራ ከተጎበኙት መካከል ነው፡፡
በጉብኝቱ ላይ የታደሙት የሴቶች...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የጎንደር አብያተ መንግሥታት ጥገናን መርቀው ከፈቱ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች የተጠገነውን የጎንደር አብያተ መንግሥታት መርቀዋል።
የተከናወነው ሰፊ የእድሳት ሥራ በቅርስ ስፍራው ነባሩን...








