በኢትዮጵያ 60 ወረዳዎች የበረሃ አንበጣ ተከስቷል፤ ተደጋጋሚ የአውሮፕላን ብልሽት ደግሞ የበረሃ አንበጣን ለመከላከል እንቅፋት...

በተደጋጋሚ የመርጫ አውሮፕላን ብልሽት የእድገት ደረጃውን ጨርሶ እንቁላል ለመጣል በሚያስችለው ደረጃ በሰኔ ወር አጋማሽ 2011 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ የገባውን የበረሃ አንበጣ ለመከላከል እንቅፋት እንደሆነበት የግብርና ሚኒስቴር በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለግብርና፣ አርብቶ አደርና አካባቢ...

የምርጫ ሕጉን እና የፖለቲካ ፓሪቲዎችን የምዝገባ አዋጅ በመቃወም ሊደረግ የነበረው የርሃብ አድማ ላልተረወሰነ ጊዜ...

የመኢአድ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የከ70 በላይ የፖለቲካ ፓርቲዎችን የወከለው አስተባባሪ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ሙሉጌታ አበበ እና የኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ሕብረት ምክትል ሊቀ መንበር እና የኮሚቴው አስፈጻሚ አባል አቶ ገብሩ በርሄ በስልክ እንደተናገሩት 71 የሚሆኑ...

የአማራ ክልል ባለው የማዕድን ሀብት ልክ ተጠቃሚ አለመሆኑ ተገለጸ፡፡

በኢትዮጵያ ከፍተኛ የማዕድን ክምችት ከሚገኝባቸዉ አካባቢዎች መካከል የአማራ ክልል ተጠቃሽ ነው፡፡ በክልሉ በወሎ አካባቢ ለተለያዩ ጌታጌጥ ሥራዎች የሚውሉ እንደ ኦፓል ዓይነት ማዕድናት በብዛት ይገኛሉ፤ የዓባይ ሸለቆን እና በሰሜን ሸዋ ዞን የጀማ ተፋሰስን ተከትሎ ደግሞ...

በ13 ወራት ውስጥ ግንባታው የተጠናቀቀዉ የአዲስ አበባ ‹ሲልክሮድ አጠቃላይ ሆስፒታል›› ተመረቀ፡፡

በ13 ወራት ውስጥ ግንባታው የተጠናቀቀዉ የአዲስ አበባ ‹ሲልክሮድ አጠቃላይ ሆስፒታል›› ዓለማቀፍ ደረጃውን የጠበቀ እና በዘመናዊ የሕክምና መሳሪያዎች የተደራጀ ሆኖ ተመርቋል፡፡ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ሁለገብና ልዩ ሐኪሞች (ስፔሻሊስት) ተመድበውለታል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት የግል ባለሀብቶችን በጤናዉ...

ለሠላማዊ ውይይት ዝግጁ መሆኑን የቅማንት የማንነትና ራስ አስተዳደር ይከበርልኝ ማዕከላዊ ኮሚቴ ገለፀ።

ኮሚቴው ሐሳቡን ያቀረበው በኢፌድሪ የሠላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚልና በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመሥገን ጥሩነህ ከተመራው የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ ከአማራና ከቅማንት ሕዝብ ከተወጣጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር በጭልጋ ወረዳ ሰራባ ከተማ በካሄዱት ውይይት...