በክልሉ የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ላይ የተሠማሩ የግል ሥራ እና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች አሉ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለም ላይ እጅግ አደገኛ ከኾኑ እና ሰዎች ገንዘብን ብቻ አልመው ከሚከውኗቸው ወንጀሎች መካከል ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር አንዱ እና ቀዳሚው ነው፡፡
ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ለብዝበዛ ዓላማ ሰዎችን በተለይም...
“የኢትዮጵያ እና ማሌዢያ ግንኙነት ከንግድ ባለፈ ትርጉም ወዳለው ትብብር ተሸጋግሯል” ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ
አዲስ አበባ: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታየ አጽቀሥላሴ ይህንን ያሉት በኢትዮጵያ ማሌዥያ ከፍተኛ የቢዝነስ ፎረም ላይ ነው።
የማሊያዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሒም ወደ አዲስ አበባ መምጣት የሁለቱን ሀገራት ከንግድ ባለፈ ወደ ሕዝብ ለሕዝብ...
ኢትዮጵያ የቀጣናው የኃይል ማዕከል ለመኾን እያደረገች ያለውን ጥረት የማሊዥያው ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሒም አደነቁ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የማሊዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሒም በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ነው። በኢትዮ ማሊዥያ ከፍተኛ ፎረም ላይ ስለ ኢትዮጵያ ዕድገት ሃሳብ አንጸባርቀዋል።
የኢትዮጵያ እና የማሊዥያ ግንኑነት ጥልቅ ነው ብለዋል ጠቅላይ...
ለብሔራዊ ጥቅም፣ ብሔራዊ አቅም መፍጠር ይገባል።
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሥልጣኔውን በባሕር በር ያረቀቀ፣ ሉዓላዊነቱን በባሕር ኀይል ያስጠበቀ ጥንታዊ ሕዝብ የባሕር በር ምን እንደኾነ ጠንቅቆ ያውቃል።
ኢትዮጵያ የሥልጣኔዋን ሐውልት ከፍ አድርጋ ያቆመችው፣ የታላቅነቷን ዝና ለዓለም ያሳየችው፤ ከጥንት ጀምሮ ከዓለም...
የሮዝመሪ ምርትን ለውጭ ገበያ በማቅረብ ከ4 ሚሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ማግኘቱን የስልጤ ዞን...
አዲስ አበባ: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ)
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የስልጤ ዞን ምክትል አሥተዳዳሪ እና የግብርና መምሪያ ኀላፊ ሙበራ ከማል በዞኑ ከ8ሺህ 200 ሄክታር በላይ መሬት በሮዝመሪ ምርት እየለማ ነው ብለዋል።
ዞኑ ጥራት ያላቸው የሮዝመሪ ምርቶች ከማዕከል...








