የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ለሰላም ግንባታ የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ።

አዲስ አበባ: ኅዳር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ከ5ሺህ 500 በላይ በኢፌዴሪ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን የተመዘገቡ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ይገኛሉ። ከእነዚህ ድርጅቶች መካከል ከ3ሺህ 500 በላይ የሚኾኑት በሥራ ላይ የሚገኙ ናቸው። ከ300 በላይ የሚኾኑት...

የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የችሮታ ጉዳይ ሳይኾን የፍትሃዊ ተጠቃሚነት ጥያቄ ነው።

ጎንደር: ኅዳር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎‎በአፍሪካ በቆዳ ስፋት እና በሕዝብ ብዛት ከቀዳሚዎቹ ተርታ የኾነችው ኢትዮጵያ የባሕር በር ካጣች ሦሥት አሥርት ዓመታት በላይ አስቆጥራለች። ‎ ‎ኢትዮጵያ የኤርትራን ሀገር መኾን ተከትሎ ከባሕር በር ከተገለለች በኋላ ታሪካዊ...

“አዲስ አበባ ሁሉም እጆች ያበጃጇት የኅብረብሔራዊነት እና የልማት ተምሳሌት ናት” አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ: ኅዳር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎‎20ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል በአዲስ አበባ ከተማ ተከብሯል። በዚህ በዓል ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር በአሁኑ ወቅት ጽንፈኛ እና የተዛነፉ...

አማራ ባንክ ከታክስ በፊት 655 ሚሊዮን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ባንክ የባለአክሲዮኖች አራተኛ ዓመት መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን በአዲስ አበባ ከተማ ሚሊኒየም አዳራሽ እያካሄደ ነው። ባንኩ ጠቅላላ ሀብቱ 43 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር መድረሱም ተገልጿል። በጉባዔው መክፈቻ ላይ የባንኩ ዋና...

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ልዩ ልዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ።

ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 50ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ላይ ነው፡፡ ስትራቴጂው ለዜጎች አዳዲስ ዕድሎችን...