“መከላከያ ሠራዊት ከትግራይ መውጣቱን ተከትሎ መንግሥታት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት በጎ ምላሽ መስጠት ጀምረዋል”...

“መከላከያ ሠራዊት ከትግራይ መውጣቱን ተከትሎ መንግሥታት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት በጎ ምላሽ መስጠት ጀምረዋል” የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባሕር ዳር፡ ሰኔ 24/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ...

ኢትዮጵያ እና እስራኤል የኮሮናቫይረስ ክትባትን በጋራ ሊያመርቱ መሆኑ ተገለጸ፡፡

ኢትዮጵያ እና እስራኤል የኮሮናቫይረስ ክትባትን በጋራ ሊያመርቱ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ባሕር ዳር፡ ሰኔ 24/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እና እስራኤል የኮሮናቫይረስ ክትባትን በጋራ በኢትዮጵያ ሊያመርቱ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ፣ ምክትል አምባሳደር ኦር ዳንኤሊ እና የጤና...

“የፌዴራል መንግሥት የመተከል ዞን ተፈናቃዮችን በዘላቂነት ለማቋቋም ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ በጀት ይዟል” የመተከል...

“የፌዴራል መንግሥት የመተከል ዞን ተፈናቃዮችን በዘላቂነት ለማቋቋም ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ በጀት ይዟል” የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት ቴክኒክ ኮሚቴ ባሕር ዳር፡ ሰኔ 24/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) ከመተከል ዞን ተፈናቅለው የነበሩ ከ50 ሺህ በላይ ዜጎች ወደ ቀያቸው...

“በየአቅጣጫው ጦር የሰበቁ ኀይሎችን ታሪክ አድርገን በድል ሕልውናችንን እናስጠብቃለን” ዓለም-አቀፍ የአማራ ንቅናቄ

“በየአቅጣጫው ጦር የሰበቁ ኀይሎችን ታሪክ አድርገን በድል ሕልውናችንን እናስጠብቃለን" ዓለም-አቀፍ የአማራ ንቅናቄ ባሕር ዳር፡ ሰኔ 24/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም-አቀፍ የአማራ ንቅናቄ የፌዴራል መንግሥት ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ የሚነዙ ወሬዎችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ከሰሞኑ በትግራይ...

“ሁለት ተሰጡ ሁለቱንም ሰጡ”

“ሁለት ተሰጡ ሁለቱንም ሰጡ” ባሕር ዳር፡ ሰኔ 23/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገር ፍቅሩ ሲገባ፣ ታሪክ በደም ሥር ሲጋባ፣ ለወገን መሰጠት ለእናት ሀገር ሁሉንም መስጠት። ለእናት ሀገር መሞት እድለኛነት፣ ስለ ሀገር መኖር ኩራት፣ ሀገር መጠበቅ ጀግንነት...