“ሕዝባችንን እና አካባቢያችንን ለመታደግ የሕልውና ዘመቻ ላይ ነን፤ ተጨማሪ ኃይልም ወደ ድንበር እያስጠጋን ነው”...

“ሕዝባችንን እና አካባቢያችንን ለመታደግ የሕልውና ዘመቻ ላይ ነን፤ ተጨማሪ ኃይልም ወደ ድንበር እያስጠጋን ነው” ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ ባሕር ዳር: ሐምሌ 09/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ፋንታ ማንደፍሮ (ዶክተር) በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአልጀዚራ...

አሸባሪው የሕወሓት ቡድን ህፃናትን ለጦርነት በማሰለፍ የሚፈፅመውን ወንጀል ለማውገዝ ዓለም አቀፍ የትዊተር ዘመቻ ተጀመረ።

አሸባሪው የሕወሓት ቡድን ህፃናትን ለጦርነት በማሰለፍ የሚፈፅመውን ወንጀል ለማውገዝ ዓለም አቀፍ የትዊተር ዘመቻ ተጀመረ። ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 09/2013 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትህነግ ቡድን ህፃናትን ለጦርነት በማሰለፍ የሚፈፅመውን ወንጀል ለማውገዝና ተጠያቂ እንዲሆን የሚጠይቅ ዓለም አቀፍ የትዊተር...

“የክልሉ መንግሥት ያደረገው ጥሪ የምንወዳትን ሀገር በድጋሜ ለማገልገል ዕድል ፈጥሮልናል” በደባርቅ ከተማ የሚገኙ የቀድሞ...

“የክልሉ መንግሥት ያደረገው ጥሪ የምንወዳትን ሀገር በድጋሜ ለማገልገል ዕድል ፈጥሮልናል” በደባርቅ ከተማ የሚገኙ የቀድሞ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 09/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የአሸባሪው ትህነግ ቡድን በከፈተው ጥቃት የአማራን ብሎም የኢትዮጵያን ሕዝብ ለህልውና አደጋ በማጋለጡ...

“…እኛ የታጠቀውንም ያልታጠቀውንም ካልመራን እና በየደረጃችን መውሰድ የሚገባንን ኀላፊነት ካልወሰድን ሕዝቡ የሕልውና አደጋ ውስጥ...

“…እኛ የታጠቀውንም ያልታጠቀውንም ካልመራን እና በየደረጃችን መውሰድ የሚገባንን ኀላፊነት ካልወሰድን ሕዝቡ የሕልውና አደጋ ውስጥ ይወድቃል” ኮሎኔል ማርዬ በየነ ባሕር ዳር: ሐምሌ 09/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የልጅነት፣ የወጣትነት እና የጎልማሳነት እድሜዬን ያሳለፍኩት በሀገር መከላከያ ሠራዊት ውስጥ ነው...

ሁሉም የብዙኃን መገናኛ ተቋማት የጋዜጠኝነት ሙያ ሥነ ምግባርን ተከትለው እንዲሠሩ የመገናኛ ብዙኀን ባለሥልጣን ጥሪ...

ሁሉም የብዙኃን መገናኛ ተቋማት የጋዜጠኝነት ሙያ ሥነ ምግባርን ተከትለው እንዲሠሩ የመገናኛ ብዙኀን ባለሥልጣን ጥሪ አቀረበ፡፡ ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 09/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወጣውን አዋጅ ተላልፏል ያለውን አዲስ ስታንዳርድ ኦንላይን...