“የተፈረሙ ስምምነቶች የሀገራቱን ግንኙነት መጠናከር ያመላክታሉ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 12/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቱርክ እያደረጉት ባለው ጉብኝት "እኔን እና ልዑካን ቡድኔን በዛሬው ዕለት በቱርክ በደማቅ አቀባበል ስለተቀበሉን ፕሬዝዳንት ረሲፕ ታይፕ ኤርዶጋንን አመሰግናለሁ" ብለዋል። የተፈረሙ ስምምነቶች የሀገራቱን ግንኙነት መጠናከር እንደሚያመላክቱም ገልጸዋል። ለኢትዮጵያ...

❝አሸባሪውና ወራሪው ትህነግ ወረራ በፈፀመባቸው ሁሉም አካባቢዎች የፀጥታ ኃይላችንና ሕዝባችን በተቀናጀ ሁኔታ እየመከቱት ይገኛል❞...

የአማራ ክልል መንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት በዕለታዊ መረጃው እንዳለው አሸባሪውና ወራሪው ትህነግ ወረራ በፈፀመባቸው ሁሉም አካባቢዎች የፀጥታ ኃይላችንና ሕዝባችን በተቀናጀ ሁኔታ እየመከቱት ይገኛል። የአማራ ክልል መንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ዕለታዊ ያደረሰን መረጃ ቀጥሎ...

Sudan can’t be credible party to facilitate negotiation: Expert

Bahir Dar 18 August, 2021(AMC)-Sudan’s repeated call to broker the Ethiopian government with the TPLF rebel group could not be taken seriously as the former should first withdraw its troops from Ethiopian territories before...

አሸባሪው የሕወሓት ቡድን ኢትዮጵያን ለማፍረስ የከፈተውን ወረራ ለማክሸፍ ከምንጊዜውም በላይ ዝግጁ መሆኑን የደቡብ ዕዝ...

ባሕር ዳር: ነሐሴ12/2013 ዓ.ም (አሚኮ)በደቡብ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል የከተቱ ምልምል ሰልጣኞች የሽብር ቡድኑን ለመደምሰስ ዝግጁ እንደሆኑ የማዕከሉ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ደጀኔ ፀጋዬ አስታውቀዋል። ምልምል ሰልጣኞቹ በማዕከሉ የሚሰጣቸውን ልዩ ልዩ ስልጠናዎች በከፍተኛ ሞራል እና ፅኑ በሆነ...

Ethiopians living in Israel donated more than 600,000 birr to the survival campaign.

Bahir Dar, 18 August, 2021(AMC) - Ethiopians and Ethiopian descents living abroad are supporting the survival campaign being operational to annihilate the terrorist group of TPLF, which is working to destabilize the country. As part...