የአሸባሪው ትህነግን የሃሰት ፕሮፓጋንዳ ሰምተው እና ተገደው ወደ ጦርነት የገቡ የትግራይ ሕጻናት እና ወጣቶች...

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 14/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የአሸባሪው ትህነግን የሃሰት ፕሮፓጋንዳ ሰምተው እና ተገደው ወደ ጦርነት የገቡ የትግራይ ሕጻናት እና ወጣቶች በሰላም እጃቸውን ለሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይል፣ ሚሊሻና ፋኖ እንዲሠጡ በማይጠብሪ ግንባር የተማረኩ...

ቂርቆስ ማይ ለመሞ የሁለት ፈሪ ሀገር ፣ ወይ እነርሱ አይመጡ ወይ እኛ አንሻገር ።

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 14/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የእውቁ ኢትዮጵያዊ ፊልም ባለሙያ ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ አባት ገሪማ ታፈረ “ጎንደሬ በጋሻው” በሚል ርዕስ በአምስቱ ዓመት የአርበኝነት ዘመን የነበረውን ተጋድሎ በሚያወሳው መጽሐፋቸው በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ አካባቢ የነበረውን...

ለአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ በህገወጥ መንገድ ገንዘብ ሲያስተላልፉና ኢኮኖሚያዊ አሻጥር ለመፍጠር ሲሞክሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች...

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 13/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ለአሸባሪዎቹ የህወሓትና ሸኔ ቡድኖች በተለያዩ ህገወጥ መንገዶች ገንዘብ ሲያሰባስቡና ሲያስተላልፉ የነበሩ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ አሻጥር በመፈጸም ህብረተሰቡን ለአመጽ ለማነሳሳት ሙከራ ሲያደርጉ የነበሩ በአዲስ አበባ 51 እንዲሁም በአፋር ክልል 6...

የአማራና የአፋር ክልሎች መተላላፊያ ቦታዎችን ከሽብር ቡድኖቹ ስጋት ነፃ ለማድረግ በቅንጅት እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 13/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን፣ በአፋር ዞን ሶስት እና አርጎባ ብሄረሰብ ልዩ ወረዳ ባሉ መተላለፊያ ቦታዎች የስጋት ቀጠናዎችን በመለየት በቅንጅት እየሠሩ መሆናቸውን የየዞኖቹ አመራሮች ተናግረዋል። ከፌደራልና ከክልል የተውጣጡ የመንግሥት...

The terrorist group TPLF fired four shots of heavy artillery today at Debre Tabor...

Bahir Dar 19 August 2021 (AMC)-The attack killed five innocent family members in one household and demolished other homes. Calls have been forwarded to the international community to condemn the ongoing violence against innocent...