❝ሰርጎ ገቦችን የማጋለጡ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል❞ የአማራ ክልል የሰላምና ሕዝብ ደኅንነት ጉዳዮች ቢሮ
አሸባሪው ትህነግ በሰርጎ ገቦች በኩል ሕዝብን ለመረበሽ የሚያደርገውን ጥረት ሕዝብና የጸጥታ ኀይላችን በትብብር እየሠሩበት ይገኛል። አሸባሪው ትህነግ ሰርጎ ገቦቹን ሕዝብ የሚወደውን፣ የሚታዘንላቸው፣ ኀላፊነት ያላቸው፣ የሐሰት ማንነት በማላበስ በሕዝባችን ውስጥ ሰርጎ ለመግባት ጥረት ለማድረግ ሲሞክር...
በሰሜን አሜሪካ የአማራ ማኅበር ለደባርቅ ሆስፒታል የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አደረገ።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 14/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን አሜሪካ የአማራ ማኅበር የደባርቅ ሆስፒታል ለህልውና ዘመቻው እየሰጠ ያለውን አገልግሎት ለማገዝ 150 ሺህ ብር የሚገመት የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን ለሆስፒታሉ ያስረከቡት የማኅበሩ ተወካይ ስጦታው ገብሬ...
ኢትዮጵያ ከሀዲዎቿን ድል ትነሳለች!
ባሕር ዳር: ነሐሴ14/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ማህፀነ ለምለም ናት። ልጆቿ ለክብሯና ለነጻነቷ ይዋደቁላታል። ሌላኛው ልጇ ደግሞ በባንዳነት ሀገርን ለማፍረስ ይሠራል። ኢትዮጵያ በባእዳን በተወረረችባቸው ዘመናት እናት ሀገራቸውን ከድተው ከጠላት ጋር ተሰልፈው በሀገራቸው ላይ ጦር የሰበቁባት...
አሸባሪው ትህነግ ከጥቅምት 24/2013 ጀምሮ የፈፀማቸው ወንጀሎች (በከፊል…)
1. ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም በሰሜን ዕዝ በሚገኘው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ላይ ጥቃት በመክፈት በመከላከያ ሠራዊት ወታደራዊ እና ኢትዮጵያ አሉኝ በምትላቸው ረዥም ርቀት ተወንጫፊና ወሳኝ ከባድ መሳሪያዎች ላይ ከፍተኛ ውድመት አድርሷል። የሰራዊቱ አባላትን በብሔር ለይቶ...
“በኢትዮጵያ መንግሥት እየተከናወነ ያለውን ሕግ የማስከበር ተግባር ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ እንዲደግፍ ጥሪ እናቀርባለን” ሩሲያ
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 14/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በትግራይ ካለው የሕግ ማስከበር ዘመቻ ጋር በተያያዘ አንዳንድ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ሁኔታውን የሚዘግቡበት መንገድ መለያየትን የሚያባብስና ኀላፊነት የጎደለው ሆኖ መታየቱን ሩሲያ አስታውቃለች።
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማርያ...








