የዘንድሮው የመስቀል በዓል ሲከበር የተፈናቀሉ ወገኖችን በመደገፍና በማሰብ ሊሆን እንደሚገባው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን...

አዲስ አበባ፡ መስከረም 11/2014 ዓ.ም (አሚኮ)የዘንድሮውን የመስቀል በዓል በስኬት ለማክበር ዝግጅት ማድረጓን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስታውቃለች፡፡ የዘንድሮው የመስቀል በዓል በአዲስ አበባ በድምቀት እንደሚከበር ቤተክርስቲያኗ የጠቅላይ ቤተክህነት ምክትል ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አዕላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን...

የሁለት ዘረኞች ወግ

ባሕር ዳር፡ መስከረም 11/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ደቡብ አፍሪካን አላፈርስም---ናሽናል ፓርቲ (አፓርታይድ) ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ ---ትህነግ (ብሔር-አፓርት) ለ 46 ዓመታት ፓርቲያቸው ከያዘው ስልጣን ሲወርድ ጥቁር የሚገዛት ደቡብ አፍሪካ ትፍረስ አላሉም፤ በቀላሉ ማፍረስ እየቻሉ፡፡ እስረኛየ የነበረው ጥቁሩ ማንዴላ ከሚያስተዳድረኝ ጫካ...

❝አባት እና እናታችን ወታደር ሆነን የሀገራችንን ዳር ድንበር እንድናስከብር መርቀውና አበረታተው ነው የሸኙን❞ የሀገር...

ደብረ ታቦር: መስከረም 11/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድንና ጀሌዎቹን ለመደምሰስ የደቡብ ጎንደር ዞን ወጣቶች በነቂስ የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ተቀላቅለዋል። ወጣቶቹ ዛሬ በደብረ ታቦር ከተማ አሸኛኘት ተደርጎላቸዋል። ሠራዊቱን ከሚቀላቀሉት መካከል የአንድ ቤተሰብ ወንድማማች ይገኙበታል። ወንድማማቾቹ በጋራ...

አሸባሪው የትህነግ ቡድን የፈጸማቸውን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ጥናት በተለያዩ ቋንቋዎች ተዘጋጅቶ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ...

ባሕር ዳር: መስከረም 11/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአሸባሪው የትህነግ ወራሪ ቡድን በፈጸመው ወረራ በበርካታ አካባቢዎች የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ፈጽሟል፡፡ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአሸባሪው የትህነግ ወራሪ ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን አካባቢዎች የፈጸመውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት በሚመለከት ጥናት አካሂዷል፡፡ በጥናቱ...

የህልውና ዘመቻዉ በሚጠይቀው መጠን በቂ ሃብት እየተሰበሰበ አለመሆኑን የአማራ ክልል ሃብት አሰባሳቢ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡

ባሕር ዳር፡ መስከረም 11/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሃብት አሰባሳቢ ኮሚቴ የህልውና ዘመቻው በሚጠይቀው ልክ እና ተፈናቃዮችን ለማቋቋም የሚያስችል ሃብት እየተሰበሰበ አለመሆኑን ዛሬ እያካሄደ በሚገኘው ውይይት አስታውቋል፡፡ የአማራ ክልል ምክትል ርእስ መሥተዳድር ፋንታ ማንደፍሮ (ዶ.ር)...