የፌዴራል ቴክኒክ እና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኤጀንሲ እና የኢትዮጵያ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ ከሰሜን ወሎ ተፈናቅለው...

ደሴ፡ መስከረም 25/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በሽብርተኛው የትህነግ ቡድን ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖች በደሴ እና አካባቢው ተጠልለው ይገኛሉ። ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚደረገው ድጋፍ እንደቀጠለ ነው፡፡ የፌዴራል የቴክኒክ እና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኤጀንሲም ከ2 ነጥብ 8 ሚሊዮን...

የጅቡቲ ፕሬዝዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌህ አሸኛኘት ተደረገላቸው።

አዲስ አበባ፡ መስከረም 25/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የጅቡቲ ፕሬዝዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌህ በትናንትናው ዕለት በተካሄደው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በዓለ ሲመት ላይ ታድመው ዛሬ ወደ ሀገራቸው አቅንተዋል። በወቅቱም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ...

አዲሱ መንግሥት ሰላምና ደኅንነትን ከማስከበር ባለፈ የኢኮኖሚ ዕድገት ላይ በትኩረት እንዲሠራ የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎች...

ደሴ: መስከረም 25/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ እንይሽ አለበል ለአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት አዲሱ መንግሥት ሰላምና ደኅንነት ማረጋገጥን ቅድሚያ ሰጥቶ መሥራት ይገባዋል፡፡ በአሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን ወረራ ምክንያት የተፈናቀሉ...

“ዓይኖች ሁሉ ኢትዮጵያን ያያሉ“

ባሕር ዳር፡ መስከረም 25/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ገሚሶች በቅናት፣ ገሚሶች በክፋት፣ በምኞት፣ ሌሎች በአድናቆት፣ ይመለከቷታል፤ ዓይኖች ሁሉ ወደ ኢትዮጵያ ዞረዋል፣ በኢትዮጵያ እየሆነ ያለውን አይተዋል፣ የሚሆነውን ለማየት ጓጉተዋል፡፡ የቀደመችውን፣ የነጻነት አርማ የሆነችውን፣ የዓለምን የፍትሕ መንገድ የቀየሰችውን፣...

በዓለ-ሲመቱ በሰላም መጠናቀቁን የጸጥታ የጋራ ግብረኃይል አስታወቀ።

መስከረም 25/2014 ዓ.ም (አሚኮ)ኢትዮጵያ ወደ አዲስ ምዕራፍ የምትሸጋገርበት የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የትናንቱ በዓለ-ሲመት በሰላም መጠናቀቁን የጸጥታ የጋራ ግብረኃይል አስታወቀ፡፡ መስቀል አደባባይ የተከናወነው ሥነ-ሥርዓት በሰላም እንዲጠናቀቅ የከተማችን ነዋሪዎች ላሳዩት ጨዋነት ለተሞላበት ቀና ትብብር ግብረኃይሉ ምስጋናውን...