አሸባሪው ትህነግ በሰሜን ወሎና ጎንደር አካባቢዎች ንጹሃንን በመግደል መሠረተ ልማቶችን ማውደሙን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር...

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 02/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው ትህነግ በዜጎች ላይ ግፍ በመፈጸም የፖለቲካ ስልጣኑን የመያዝ አደገኛ ተግባሩን መቀጠሉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ቡድኑ ወሯቸው በነበሩ በጎንደርና በሰሜን ወሎ አካባቢዎች በንጹሃን ወገኖች ላይ ግድያ በመፈጸም ለአማራ...

“የሕዝቦችን መቀራረብ በሚያጎለብቱ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ተድርጎ ይሠራል” የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ አገኘሁ...

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 02/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር ከቀድሞው የምክር ቤቱ አፈ-ጉባዔ አቶ አደም ፋራህ ጋር በምክር ቤቱ ሲከናወኑ በቆዩ ጉዳዮችና በቀጣይ ትኩረት በሚሹ ዋና ዋና አጀንዳዎች ዙሪያ ተወያይተዋል። በውይይቱ...

ከሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የተሰጠ መግለጫ።

የጁንታው የድረሱልኝ ጥሪ ... አሸባሪው ህወሃት በሰጠው አሁናዊ መግለጫው... "...የኢትዮጵያ ሠራዊት በአነስተኛ ወይም ትናንሽ ማጥቃት ሲፈፅም የቆየውን አሁን ላይ በከባድ መሳሪያ፣ በአየር ኃይል ታግዞና ሁሉንም የፀጥታ ኃይሎች አቀናጅቶ መጠነ ሰፊ ጥቃት እየፈፀመ ነው።..." ይላል። የጦርነቱን ዓላማ...

ሁሉም ዲፕሎማት ሀገራዊ፣ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ሁነቶችን በንቃት በመገንዘብ በየተመደበበት ተልዕኮ ለስኬት መትጋት...

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 01/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ሠራተኞች፣ አምባሳደሮች፣ ዲፕሎማቶች እና ተጠሪ ተቋማት የተዘጋጀው ሁለተኛው ዙር ስልጠና መርሃ ግብር መክፈቻ ላይ...

ʺለሠንደቁ ክብር ይሞታሉ፣ በሠንደቁ ጥላ ሥር ይኖራሉ”

ባሕርዳር፡ ጥቅምት 01/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በሠንደቁ አምላክ የተገዘተ እጁን ለጥል አያነሳም፣ ለበቀል አይነሳም፣ የሠንደቁን ግርማ ጥሶ፣ ክብሩን አርክሶ መሄድ መራመድ ነውር ነው፡፡ ሠንደቅ ዓላማው ከክብር ክብር፣ ከፍቅርም የላቀ ፍቅር፣ ከምስጢርም የላቀ ምስጢር ነው፡፡ ስለ...