❝የወገን ጥምር ጦር የፀረ ማጥቃት ርምጃ፣ ወራሪውን መንጋ መውጫ መግቢያ እያሳጣው ነው❞ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን...
ጥቅምት 15/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጀግናው የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የአማራ ልዩ ኃይል፣ ፋኖና ሚሊሻ በወሎ ግንባር በወረባቦ፣ በተሁለደሬ፣ ኩታበርና ደላንታ በወሰዱት የፀረ ማጥቃት ርምጃ በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ እያደረሱ መሆናቸውን የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።
የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን...
“አሸባሪው ትህነግ በወሎ ይቀበራል” ያሉ የአዲስ አበባ ወጣቶች ወደ ወሎ ዘመቱ።
ደሴ፡ ጥቅምት 15/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶክተር) ያስተላለፉትን "ሁሉም ወደ ወሎ ይዝመት" የክተት ጥሪ የተቀበሉ የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶች ወደ ወሎ ዘምተዋል፡፡ ወጣቶቹ "አሸባሪው ትህነግ በወሎ ይቀበራል" በሚል ወኔ...
ከቀረጥ እና ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ የሆኑ የምግብ ሸቀጦች በገበያ ላይ የዋጋ መሻሻል እንዳልታየባቸው...
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 15/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የዋጋ ንረት የሚያሳድረውን ጫና ለመቀነስ ስንዴ፣ ዘይት፣ ስኳር እና ሩዝ ከቀረጥና ታክስ ነጻ እንዲሆኑ መወሰኑን ነሐሴ 28/2013 ዓ.ም ነበር የኢፌዴሪ ገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ ያደረገው፡፡ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ወሳኝ...
“እንቅፋትና ፈተናዎቻችን አሰናክለው አያስቀሩንም፣ እንዲያውም የመሸጋገሪያ ድልድዮች ሆነው ያገለግሉናል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 15/2014 ዓ.ም (አሚኮ) እንቅፋትና ፈተናዎቻችን አሰናክለው አያስቀሩንም፣ እንዲያውም የመሸጋገሪያ ድልድዮች ሆነው ያገለግሉናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዓለማችን ላይ ቁልፍ ግኝቶች የተገኙት፣ አስደማሚ ቴክኖሎጂዎች የተሠሩትና ችግር ፈቺ መፍትሔዎች የተፈጠሩት...
ዓድዋ አካባቢ የሚገኘው አሸባሪው ትህነግ ወታደራዊ ትጥቅ እና ወታደራዊ አልባሳትን አመሳስሎ የሚያመርትበት ማዕከል በአየር...
ዓድዋ አካባቢ የሚገኘው አሸባሪው ትህነግ ወታደራዊ ትጥቅ እና ወታደራዊ አልባሳትን አመሳስሎ የሚያመርትበት ማዕከል በአየር ድብደባ ከጥቅም ውጭ ሆነ።
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 14/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ዓድዋ አካባቢ የሚገኘው አሸባሪው ትህነግ ወታደራዊ ትጥቅ እና ወታደራዊ አልባሳትን አመሳስሎ...








