በነጭ ፕሮፖጋንዳ የሚፈርስ ሀገር የለም! የገባንበት ጦርነት የህልውና ጦርነት ነው!
ኢትዮጵያ የማዳን ጥሪን ተከትሎ እየተመመ ያለው የሕዝብ እንቅስቃሴ ኢትዮጵያ በቁርጥ ቀን ልጆቿ ተጋድሎ የጥፋት ኃይሎችን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመቅበር ያላትን ዝግጁነትና ተግባር የሚያመለክት ነው፡፡ በቅርቡ በፌደራልና የክልል መንግሥት አስፈፃሚዎች የግንኙነት መድረክ ለመላው ኢትዮጵያውን ለቀረበው...
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ መዋቅር እና አደረጃጀት መመሪያ
የአስቸኳይ ጊዜ 5 /2014 መመሪያ ቁጥር 1/2014
“የሀገርን ህልውና እና ሉዓላዊነት ላይ የተደቀነን አደጋ ለመከላከል የወጣ አዋጅ ቁጥር 5/2014”፣ አንቀጽ 7 (1) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የሚያስፈፅም፣ ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ተጠሪ...
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላት ለመሰየም የቀረበው የውሳኔ ሐሳብ ጸደቀ።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላት ለመሰየም የቀረበው የውሳኔ ሐሳብ ጸደቀ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላት ለመሰየም የቀረበውን የውሳኔ ሐሳብ አፀደቀ።
በዚህ መሰረት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላት፡-
1. አቶ ለማ...
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ መዋቅር እና አደረጃጀት መመሪያ
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ መዋቅር እና አደረጃጀት መመሪያ
የአስቸኳይ ጊዜ 5 /2014 መመሪያ ቁጥር 1/2014
“የሀገርን ህልውና እና ሉዓላዊነት ላይ የተደቀነን አደጋ ለመከላከል የወጣ አዋጅ ቁጥር 5/2014”፣ አንቀጽ 7 (1) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የሚያስፈፅም፣ ለኢፌዴሪ...
ዓለም ዓቀፍ ረድኤት ድርጅቶች በችግር ውስጥ የወደቁ ዜጎችን በእኩልነት እና በገለልተኝነት ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ...
ባሕርዳር: ጥቅምት 25/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል አደጋ መከላከል፣ ምግብ ዋስትና ፕሮግራሞች ማስተባበሪያ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘላለም ልጃለም አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኀይል በወረራቸው አካባቢዎች ችግር ውስጥ የወደቁ ዜጎችን ዓለም አቀፍ ረድኤት ድርጅቶች ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ...








