”የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ተከተሉት፤ አጅቡት”
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ ክዋኔው በተጓዳኝ ባሕላዊ ክዋኔዎቹም ትኩረትን ይስባሉ።
ጥምቀት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ የዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ ካደረጉት ነገሮች መካከል ሃይማኖታዊ እና ባሕላዊ...
“ሙሽራ የመሰለች፣ እንደ ንግሥት የታጀበች”
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሙሽራ የመሰለችው፣ በዘመናት መካከል የደመቀችው፣ በእድሜ ርዝማኔ ያልሸመገለችው፣ ሁልጊዜ አዲስ እና ተናፋቂ የኾነችው፣ እንደ ንግሥት የታጀበችው ጎንደር በጥምቀት ከተራ በዓል ደምቃለች።
ታቦታቱ ከመንበረ ክብራቸው ወጥተው ወደ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ...
በባሕር ዳር ከተማ የሚገኙ ታቦታት ከየአድባራታቸው ወጥተው ወደ ባሕረ ጥምቀቱ በመሔድ ላይ ናቸው።
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ካህናት፣ ዲያቆናት፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች እና ምዕመናን በዝማሬ እና በሽብሸባ ታቦታትን አጅበው ወደ ታቦታቱ ማደሪያቸው በማቅናት ላይ ናቸው።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን
“እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አደረሳችሁ፤ አደረሰን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለከተራ እና ጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።
በክርስቲያኖች ዘንድ ጥምቀት አንድም የመገለጥ፣ ሁለትም የእርቅና ዳግም የመወለድ ምልክት ነው፡፡ በቀደመው ዘመን አዳምና ሔዋን በፈጸሙት ሐጥያት የሰው ልጅ ከአምላኩ ተቀያይሞ የፍዳ...
የከተራ በዓል በባሕርዳር ዓባይ ማዶ እየተከበረ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ በተለምዶ ዓባይ ማዶ በሚባለው አካባቢ የሚገኙ ታቦታት በዓባይ ዳር ወደ ሚገኘው ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ነው።
በጥምቀተ ባህሩ አስራ ሰባት ታቦታት ይወርዳሉ። የየአብያተ ክርስቲያናቱ የሰንበት ተማሪዎች ያሬዳዊ...








