አንድ ሚሊዬን ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንዲገቡ የሚደረገውን ጥረት ውጤታማ ለማድረግ ብሔራዊ ኮሚቴ መቋቋሙ ተገለጸ፡፡
አዲስ አበባ፡ ታኅሣሥ 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ እንዳሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳን ውጭ ከሁሉም ጎረቤት ሀገራት መሪዎች ጋር መወያየታቸውን ገልጸዋል። ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት...
ʺአንድ ሁለት እያለ እያለሳለሰ፣ የሼህ ሁሴን ጅብሪል ትንቢቱ ደረሰ”
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የናቋት ወደቁ፣ የደፈሯት አለቁ፣ እርሷን ነክቶ የኖረ፣ እርሷን አዋርዶ የተከበረ አልተገኘም። አበው ʺማስጠንቀቂያም አታደርገኝ፣ ማስጠንቀቂያም አትንሳኝ" ይላሉ። የክፉ ነገር ማስተማሪያ እንዳይሆኑ ሲማፀኑ። እነሆ የናቋት ሀገር ቀጣቻቸው፣ የደፈሩት ሕዝብ...
በወራሪው የጠላት ኃይል ላይ መንግሥት እየወሰደ ካለው የተጠናከረ የማጥቃት እርምጃ ጎን ለጎን በሀገሪቱ የሚደርሱ...
ታኅሣሥ 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የብሔራዊ የአደጋ መከላከልና ዝግጁነት ኮሚቴ በአደጋ ምላሽ አሰጣጥ እና መልሶ ማቋቋም ተልዕኮ ዙሪያ ለመንግሥት አስፈፃሚ አካላት የሥራ ስምሪት የሰጠበት መድረክ አካሄዷል።
የብሔራዊ ኮሚቴው ሰብሳቢ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ...
“በካሳጊታ በከባድ መሳሪያ ተመተው የወደቁ ምሰሶዎችን መልሶ የመትከል ሥራ ተጠናቋል” የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን የወደሙ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን በመጠገን መልሶ ወደ ሥራ ለማስገባት የሚደረገው ርብርብ ተጠናክሮ መቀጠሉን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የማስተላለፊያ መስመር ጥገና የቴክኒክ ድጋፍ ኃላፊ ገልጸዋል፡፡
ኃላፊው አቶ...
ወጣቶች የሀገር መከላከያ ሠራዊት ተቋምን በመቀላቀል ሀገራቸውን ከማንኛውም ጥቃት የመከላከል ታሪካዊ አደራ እንዳለባቸው የቀድሞ...
ታኅሣሥ 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የቀድሞ የሠራዊት አባሉ ምክትል አስር አለቃ ዳውድ ደሳለኝ ለ13 ዓመታት በሀገር መከላከያ ሠራዊት ተቋም ውስጥ አገልግለዋል። በዚህ ወቅትም የአሸባሪውን የትግራይ ወራሪ ቡድን ሀገር የማፍረስ ዓላማ ለማክሸፍ በዋግ ግንባር የሚገኘውን የወገን...








