አባ ታጠቅ የተወለደባት ጥር 6 ዕድለኛ ናት!!!
ባሕር ዳር፡ ጥር 06 / 2014 ዓ.ም (አሚኮ) ከዛሬ 203 ዓመት በፊት ጥር 6/1811ዓ.ም ጎንደር-ቋራ ተወለዱ፡፡
. አባታቸው ደጃዝማች ኃይለጊዮርስ በሱዳኖች በ 1813 ዓ.ም ስለተገደሉ፣ እናታቸው አትጠገብ ወደ ጎንደር ከተማ በሁለት ዓመታቸው ይዘዋቸው መጡ፡፡ ወይዘሮ...
ለፋሲል ከነማ ማጠናከሪያ ‹‹ለአሸናፊዎች እሮጣለሁ›› የተሰኘ ታላቅ ሩጫ በጎንደር ከተማ ለአራተኛ ጊዜ የፊታችን እሁድ...
ጎንደር፡ ጥር 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የሩጫ ውድድሩን አስመልቶ የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት ደመላሽ አበበ በሰጡት መግለጫ ፋሲል ከነማን ለማጠናከር በየዓመቱ የሙዚቃ እና የባዛር ዝግጅት እንደሚካሄድ ተናግረዋል። የዚሁ አካል የሆነው ታላቁ ሩጫ በርካታ እንግዶች...
ሰዎች ለሰዎች ግብረ ሰናይ ድርጅት ለደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከ6 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት...
ደሴ፡ ጥር 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ሰዎች ለሰዎች የተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት በሽብርተኛው የትግራይ ወራሪ ቡድን ውድመት ለደረሰበት የደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።
ከ8 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ አገልግሎት ይሰጣል የተባለው የደሴ...
በኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ የተመራ ልዑክ በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር በአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን...
ከሚሴ፡ ጥር 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ልዑኩ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎችን ያካተተ ነው፡፡ የሃይማኖት አባቶች በስፍራው ለተገኘው ልዑክ፥ አሸባሪዎቹ አካባቢውን በወረራ ይዘው በነበሩበት ወቅት ያደረሱትን ጉዳት አስረድተዋል።
የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ በብሔረሰብ አስተዳደሩ በመዘዋወር...
በሽብርተኛው የትግራይ ወራሪ ቡድን የተጎዱ ወገኖችን ለመደገፍ እና የወደሙ ተቋማትን መልሶ ለመገንባት ዲያስፖራው ድጋፉን...
ባሕር ዳር፡ ጥር 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን ቤት ንብረታቸው የተዘረፈባቸው እና የወደመባቸው ተፈናቃዮችን ወደ አካባቢያቸው በመመለሱ ሂደት ዲያስፖራው የሚኖረው ሚና ከፍተኛ እንደሆነ ተገልጿል።
ሽብርተኛው የትግራይ ወራሪ ቡድን ባደረሰው ጉዳት እና ባለፉት...








