“ሊካሄድ የታሰው ሀገር አቀፍ ምክክር የሕዝብን ጥያቄ መሰረት ያደረገ ከኾነ የታሰበው ውጤት ይመጣል” የፖለቲካ...
የካቲት 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገር አቀፍ ምክክሩ በተሳካ መንገድ ይካሄድ ዘንድ ምክክሩን የሚመራ ኮሚሽን በመቋቋም ሂደት ላይ ነዉ፡፡ ይህንን ጉዳይ በተመለከተ ከአሚኮ ጋር ቆይታ ያደረጉት በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምህሩ ሐሳቡ ተስፋ የምክክር...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የልዑካን ቡድናቸው ስድስተኛውን የአውሮፓ ኅብረት እና የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጉባኤው ከሚያደርጉት ተሳትፎ ባሻገር ከአውሮፓ መሪዎች እና ከዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች ጋር ስብሰባዎችን እንደሚያካሂዱ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተገኘ መረጃ ያመላክታል፡፡
#ኢትዮጵያን እናልማ፣እንገንባ፣እንዘጋጅ ‼️
#ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
#የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
#ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
ተጨማሪ...
“በቃ” (#Nomore) ንቅናቄ – የፓን አፍሪካኒዝም ማስፈጸሚያ አንዱ መንገድ
የካቲት 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ቅኝ ገዥዎች የሰው ኃይል ለመበዝበዝ፣ ጥሬ ሃብት ለማጋበስ እና የሸቀጣ ሸቀጦቻቸው ማራገፊያ ገበያ ለማግኘት ዋነኛ ትኩረት ካደረጉባቸው አህጉራት አንዱ አፍሪካ ነበር፡፡ ቅኝ ገዥዎች ለዚህ መሻታቸው ደግሞ አፍሪካን ለመቀራመት ሞክረዋል። የነጻነት...
አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በንጹሐን ላይ ጭፍጨፋ፣ ዘረፋ እና አስገድዶ...
የካቲት 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው እና ወራሪው የትግራይ ቡድን በአማራ እና አፋር ክልሎች መጠነ ሰፊ ወረራ በመፈጸም ሰብዓዊና ቁሳዊ ጉዳቶችን አድርሷል፡፡
አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባወጣው ሪፖርቱ የአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን አባላት በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች...
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ እና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጋራ የተሰጠ...
የካቲት 08/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ የካቲት 8/2014 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በመስቀል አደባባይና በጃንሜዳ ባሕረ ጥምቀት ቦታዎች በቀረቡ ጥያቄዎች ላይ የጋራ ውይይት አድርገናል፡፡...








