የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለባለ አነስተኛ ይዞታ እና ተደራጅተው ለሚሠሩ አርሶ አደሮች የግብርና ብድር አገልግሎትን...
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት ተወካይ እና የባንኩ የኮርፖሬት አገልግሎት ኤክስኪዩቲቭ ምክትል ፕሬዝዳንት ኤፍሬም መኩሪያ፤ የሀገሪቱ ትልቅ ዘርፍ በኾነው የግብርና ዘርፍ ላይ ባንኩ የብድር አገልግሎት በመሥጠት እየሠራ ይገኛል ብለዋል።
ባንኩ...
ባለብዙ ተዋናይ የግብርና ኤክስቴንሽን ስልት ረቂቅ አዋጅ ውይይት እየተደረገበት ነው።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ በሀገር አቀፍ የተዘጋጀውን የባለብዙ ተዋናይ የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎት አሰጣጥ እና አሥተዳደር ረቂቅ አዋጅ ላይ የሕዝብ አስተያየት መድረክ አካሂዷል።
በውይይቱ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ...
በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የገቢ አሰባሰብን ጨምሮ የበጀት ዓመቱን እቅዶች ከምርጫ በፊት ለመፈጸም እየተሠራ...
ባሕርዳር፡ ታኅሣሥ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ገቢዎች መምሪያ የአምስት ወራት የገቢ አፈጻጸሙን እየገመገመ ነው። በግምገማው የከተማ አሥተዳደሩ እና የክፍለ ከተማ የሥራ ኀላፊዎች እንዲኹም ሙያተኞች እየተሳተፋ ይገኛሉ።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል...
በሸዋ ሮቢት ከተማ አንጻራዊ ሰላም ተፈጥሯል።
ከሚሴ: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የገጠር ልማት ዘርፍ አሥተባባሪ ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች እዝ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጀነራል አበባው ሰይድ፣ የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ...
የሰላም እጦቱ በውይይት እና በንግግር እንጂ በመሣሪያ አይፈታም።
ጎንደር: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የማዕከላዊ ጎንደር ዞን "ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ መልዕክት ከምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አካሂዷል።
በውይይቱ የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኀላፊ በሪሁን መንግሥቱ፣ የዞኑ የሥራ ኀላፊዎች...








